Fana: At a Speed of Life!

“የክፋት በርን ዘግተን የፍቅር በርን ከፍተናል” በሚል መሪ ሃሳብ የእርቀ ሰላም ስነስርዓት በአጣዬ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)"የክፋት በርን ዘግተን የፍቅር በርን ከፍተናል" በሚል መሪ ሃሳብ የእርቀ ሰላም ስነስርዓት በአጣዬ ከተማ ተካሂዷል፡፡ የአጣዬ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አገኘሁ መክቴ እንደገለጹት፥ ይህ እርቅ ህብረተሰቡ ከስጋት ነጻ ሆኖ እንዲኖርና ወደ ልማት…

በምርጫው ወቅት የሕግ አስከባሪ አካላት ሰብዓዊ መብቶችን አክብረው እንዲንቀሳቀሱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምርጫው ወቅት የሕግ አስከባሪ አካላት ሰብዓዊ መብቶችን አክብረው መንቀሳቀስ እንዳለባቸው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ፡፡ ኮሚሽኑ በምርጫ ሂደት የሰብዓዊ መብት ጥበቃን አስመልክቶ ከሕግ አስከባሪ አካላት ጋር ምክክር አካሂዷል።…

የምስራቅ ሸዋ ዞን ነዋሪዎች በአጣየና አካባቢው በተፈጠረው የፀጥታ ችግር ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ነዋሪዎች በአጣየና አካባቢው በተፈጠረው የፀጥታ ችግር ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ1ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ነዋሪዎቹን ወክለው 400 ኩንታል የዕለት ደራሽ የምግብ ግብአት ለሰሜን ሸዋ ዞን ያስረከቡት…

ለጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ የድምፅ መስጫና ሌሎች ቁሳቁሶች ድሬዳዋ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው ሰኞ ለሚካሄደው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ የድምፅ መስጫና ሌሎች ቁሳቁሶች ድሬዳዋ መድረሳቸው ተገለፀ፡፡ በብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የድሬዳዋ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ዚያድ ያሲን በምርጫ ክልሎቹ ዛሬ የደረሱት የምርጫ…

መራጮች አስፈላጊውን የኮቪድ 19 ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባቸው የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዜጎች ድምፅ ለመስጠት ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በሚሄዱበት ወቅት አስፈላጊውን የኮቪድ 19 ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባቸው የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትና የምርጫ ቦርድ አሳሰቡ፡፡ ቦርዱ ለምርጫ አስፈፃሚዎች የኮቪድ 19…

የዲጅታል ዲፕሎማሲውን ለማጠናከር ያለመ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ማዕከል ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሁራን ሚና ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የበይነ መረብ ምክከር እየተካሄደ ነው፡፡ ውይይቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር እና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ጋር በመተባበር አዘጋጅተውታል፡፡…

ከመተከል ዞን ተፈናቅለው በቻግኒ መጠለያ ካምፕ የነበሩ ነዋሪዎች ወደ ተዘጋጀላቸው መጠለያ መንቀሳቀስ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመተከል ዞን ተፈናቅለው በቻግኒ መጠለያ ካምፕ የነበሩ የማንቡክ እና የማንዱራ ወረዳ ነዋሪዎች ወደ ተዘጋጀላቸው የየወረዳቸው መጠለያ መንቀሳቀስ ጀምረዋል፡፡ የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት ምክትል ሰብሳቢ ብርጋዴር ጄኔራል አለማየሁ ወልዴ ተመላሾቹ ወደ…

ወይዘሪት ሄራን ገርባ የ2021 ሲጋራ የማይጨስበት ቀን ሽልማት አሸናፊ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሄራን ገርባ የፈረንጆቹ 2021 ሲጋራ የማይጨስበት ቀን ሽልማት አሸናፊ ሆኑ፡፡ ሽልማቱ ዳይሬክተሯ በኢትዮጵያ ሲጋራ ሰዎች በተሰበሰቡበት ቦታ እንዳይጨስ የወጣውን መመሪያ በማስተግበርና…

ኪም ጆንግ ኡን ሰሜን ኮሪያ ከአሜሪካ ጋር ለሚደረግ ድርድርም ሆነ ለሚኖር ውጥረት ዝግጁ መሆን እንዳለባት ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ሀገራቸው ከአሜሪካ ጋር ለሚደረግ ውይይትም ሆነ ለሚኖር ፍጥጫ ዝግጁ መሆን እንዳለባት ተናግረዋል፡፡ የሰሜን ኮሪያ ገዢው ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ስብሰባ በመዲናዋ ፒዮንግያንግ በተያዘው ሳምንት መካሄድ…