Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ጀማል በክር ከባህሬን የስራ ገበያ ተቆጣጣሪ ባለሥልጣን ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህሬን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በክር ከባህሬን የስራ ገበያ ተቆጣጣሪ ባለሥልጣን ዋና ስራ አስፈጻሚ ጀማል አል አላዊ ጋር በበይነ-መረብ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። በወቅቱም  አምባሳደር ጀማል በክር ከዚህ ቀደም ሁለቱ ሃገራት…

ከዓለም አቀፍ ባለሃብቶች ጋር በሰላምና ጸጥታ ዙሪያ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ስራዎች ላይ ተሰማርተው ከሚገኙ ዓለም አቀፍ ባለሃብቶች ጋር ውይይት ተደረገ፡፡ ውይይቱ በቀጣይ በኢንቨስትመንት አካባቢዎች ዘላቂና አስተማማኝ ሰላምን ለማረጋገጥ መንግስት ከባለሃብቶቹ ጋር በመሆን…

ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ ይሆናሉ ተብለው ለተለዩ 520 ሺህ ዜጎች ከ3 ቢሊየን ብር በላይ በጀት ተይዟል–የብሔራዊ አደጋ ሥጋት ስራ አመራር ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው ክረምት ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ ይሆናሉ ተብለው ለተለዩ 520 ሺህ ዜጎች ከ3 ቢሊየን ብር በላይ በጀት መያዙን የብሔራዊ አደጋ ሥጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። በኢትዮጵያ ክረምት  ከገባ ጀምሮ   በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ዝናብ…

የሐረማያ ዩኒቨርስቲ በዝናብ እጥረት ሳቢያ ለችግር ለተጋለጡ አርሶ አደሮች በአጭር ጊዜ የሚደርሱ ዝርያዎችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨርስቲ በዝናብ እጥረት ሳቢያ ለችግር ለተጋለጡ ለምስራቅ ሐረርጌ ዞን ወረዳ አርሶ አደሮች በአጭር ጊዜ የሚደርሱ ዝርያዎችን ድጋፍ ማድረጉ ተገለፀ፡፡ የክረምቱ ዝናብ ወቅቱን ጠብቆ ባለመዝነቡ ለምግብ እጥረት ችግር ሊዳረጉ…

ህወሃት የሽብር ተግባሩን ሊመኝ ይችላል እንጂ በፍጹም ተግባራዊ ሊያደርግና ሊያሳካ አይችልም- የደቡብ ክልል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሃት የሽብር ተግባሩን ሊመኝ ይችላል እንጂ በፍጹም ተግባራዊ ሊያደርግና ሊያሳካ እንደማይችል የደቡብ ክልል ገለፀ፡፡ ክልሉ በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሸጥቷል ፡፡ ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡-…

የአፍጋን መንግስት በታሊባን ላይ አዲስ የጥቃት ዘመቻ መክፈቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ  ቢ ሲ) የአፍጋኒስታን መንግስት በታሊባን ላይ አዲስ የጥቃት ዘመቻ መክፈቱን ይፋ አድርጓል፡፡ ዘመቻው ታሊባን የተሰኘውን ታጣቂ ቡድን ከሀገሪቱ ድንበር ለማስወጣት ያለመ መሆኑን የሀገሪቱ ባለስልጣናት ተናግረዋል፡ በዚህ መሰረትም አሁን ላይ በታሊባን…

የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ለጌርጌሴኖን የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል እርዳታ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ለጌርጌሴኖን የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል እርዳታ አደረገ፡፡ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ለጌርጌስዩን አእምሮ ህሙማን መርጃ ማእከል  እና  በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በእሳት አደጋ ምክንያት ሀብት ንብረታቸውን  አጥተው  …

በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የሚዳረጉ ሰዎች ቁጥር መጨመሩ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ለህልፈት የሚዳረጉ ሰዎች ቁጥር መጨመሩን የዓለም የጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡ እንደ ድርጅቱ ገለፃ በአህጉሩ በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የሚዳረጉ ሰዎች ቁጥር በአንድ ሳምንት ውስጥ ወደ 43…

ለመከላከያ ሰራዊቱ የሚደረገውን ድጋፍ በማጠናከር የተጀመሩ የልማት ስራዎችን ማስቀጠል ይገባል – ወይዘሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከከተማው ከተውጣጡ ሴቶች ጋር ተወያዩ። ውይይቱ በዚህ ወቅት ዋጋ እየከፈለ ለሚገኘው የሃገር መከላከያ ሰራዊት ከጎኑ እንደሆኑ ለማሳየት እንዲሁም፤ የሃገሪቱን…

የሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ  መግለጫ  ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ  መግለጫ  ሰጥቷል፡፡ ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የክልሉን ህዝብ በማቀናጀት በኢትዮጵያ ላይ የሚቃጣውን የውስጥና የውጪ ትንኮሳን…