አምባሳደር ጀማል በክር ከባህሬን የስራ ገበያ ተቆጣጣሪ ባለሥልጣን ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህሬን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በክር ከባህሬን የስራ ገበያ ተቆጣጣሪ ባለሥልጣን ዋና ስራ አስፈጻሚ ጀማል አል አላዊ ጋር በበይነ-መረብ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።
በወቅቱም አምባሳደር ጀማል በክር ከዚህ ቀደም ሁለቱ ሃገራት…