ባህላዊ የግጭት አፈታት ዘዴዎችን ለዘላቂ ሰላም መጠቀም ይገባል – ብጹዕ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ ሱራፌል
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ያሉ ባህላዊ የግጭት አፈታት ዘዴዎችን ዘላቂ ሰላም ለማስፈን መጠቀም እንደሚገባ የኢትዮጵያ ዕርቀ ሰላም ኮሚሽን ሰብሳቢ ብጹዕ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ ሱራፌል ጥሪ አቀረቡ።
የኢትዮጵያ እርቀ ሰላም ኮሚሽን ከሰላም ሚኒስቴር ጋር በመተባበር…