Fana: At a Speed of Life!

ባህላዊ የግጭት አፈታት ዘዴዎችን ለዘላቂ ሰላም መጠቀም ይገባል – ብጹዕ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ ሱራፌል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ያሉ ባህላዊ የግጭት አፈታት ዘዴዎችን ዘላቂ ሰላም ለማስፈን መጠቀም እንደሚገባ የኢትዮጵያ ዕርቀ ሰላም ኮሚሽን ሰብሳቢ ብጹዕ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ ሱራፌል ጥሪ አቀረቡ። የኢትዮጵያ እርቀ ሰላም ኮሚሽን ከሰላም ሚኒስቴር ጋር በመተባበር…

በአውሮፓ ዋንጫ ቼክ ስኮትላንድን አሸነፈች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ዋንጫ የምድብ 4 አንድ ጨዋታ ማምሻውን ተካሂዷል፡፡ ስኮትላንድን ከቼክ ሪፐብሊክ ባገናኘው ጨዋታ ቼክ ሪፐብሊክ ድል ቀንቷታል፡፡ ጨዋታውን ቼክ 2 ለ 0 ስታሸንፍ ሺክ ሁለቱንም የድል ጎሎች አስቆጥሯል፡፡ ውድድሩ ባለፈው ዓርብ…

በሃገር ሉዓላዊነትና ጥቅም ላይ የሚሰነዘሩ የውጭ ተጽዕኖዎችን በጋራ መከላከል ይገባል – የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሌሎች አካላት የፓርቲ ልዩነቶቻቸውን ወደ ጎን በመተው በሃገር ሉዓላዊነትና ጥቅም ላይ የሚሰነዘሩ የውጭ ሃይሎችን ተጽዕኖ ለመከላከል በጋራ እንዲሰሩ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ። መንግስት ችግሩን…

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ2014 ረቂቀ በጀት ላይ ነገ ይወያያል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ በሚያካሂደው መደበኛ ስብሰባው የ2014 ረቂቅ በጀት ላይ በሚቀርብለት የበጀት መግለጫ ላይ ይወያያል። ምክር ቤቱ በ6ኛ አመት 15ኛ መደበኛ ስብሰባው በረቂቅ አዋጁ ላይ በመወያየት የተለያዩ የውሳኔ ሃሳቦችን መርምሮ…

ቦርዱ ሰኔ 14 ቀን ድምጽ ባልተሰጠባቸው አካባቢዎች ጳጉሜን 1 ቀን ድምጽ እንደሚሰጥ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በተለያዩ ምክንያቶች ሰኔ 14 ቀን ድምጽ ባልተሰጠባቸው አካባቢዎች ጳጉሜን 1 ቀን 2013 ዓ.ም ድምጻቸውን እንደሚሰጡ አስታወቀ፡፡ ቦርዱ እያከናወናቸው ያሉ የምርጫ ዝግጅቶችን እና የአስፈጻሚዎችን ስልጠና አስመልክቶ መግልጫ…

በመቐለ ከተማ ሁለተኛ ዙር የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል መንግስት ከተራድኦ ድርጅቶች ጋር በመሆን ያቀረቡት ስንዴ፣ ዘይትና አተር በትግራይ ተራድኦ ድርጅት በኩል ለተረጂዎች እየተከፉፈለ ነው። እርዳታው በመቐለ ከተማ ለሚገኙ 379 ሺህ 946 ተፈናቃይና ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች ተደራሽ የሚሆን…

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ ግድምና ጅሌ ጥሙጋ ወረዳ ተከስቶ የነበረው ችግር መፈታቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ ግድምና ጅሌ ጥሙጋ ወረዳ በሚገኙ  የማህበረሰብ ክፍሎች የጥፋት ኃይሎች በፈጠሩት ሴራ የተፈጠረው መቃቃር መከላከያ ሠረዊቱ በማሸማገል ችግሩን መፍታት መቻሉ ተገለጸ። ሠራዊቱ የሀገርን ሉዓላዊነት ወደ ማስከበር ተልዕኮው…

በ300 ሚሊየን ብር ለሚገነባው የጎንደር ከተማ የቄራ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ300 ሚሊየን ብር ለሚገነባው የጎንደር ከተማ የቄራ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ተቀምጧል፡፡ በመርኃ ግብሩ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር፣ የጎንደር ከተማ ከንቲባ አቶ ሞላ መልካሙ እና የከተማው የአገልግሎትና አቅርቦት አስተዳደር…

የመከላከያ ጦር ኮሌጅ እና ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ የጦር ኮሌጅ እና ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ኢትዮጵያ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ ሰነዱን የመከላከያ ጦር ኮሌጅ አዛዥ ሜጀር ጀኔራል ሀብታሙ ጥላሁን እና የዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በኢትዮጵያ ዋና ተጠሪ ኒኮላስ ቮን…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የፖለቲካ ፓርቲዎችን የማጠቃለያ ክርክር አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ አስመልክቶ የፖለቲካ ፓርቲዎችን በመጋበዝ ሲያደርግ የነበረውን የማጠቃለያ ክርክር አካሄደ፡፡ ጣቢያው የፖለቲካ ፓርቲዎችን በመጋበዝ ለዘጠኝ ጊዜ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ክርክር…