የሀገር ውስጥ ዜና 337 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ Feven Bishaw Jun 11, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 337 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ሪያድ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል ማድረጋቸው ከውጭ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 100 ሺህ ቤቶችን ለመገንባት ከጎጆ ብሪጅ ማህበር ጋር ተስማማ Tibebu Kebede Jun 11, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመዲናዋ 100 ሺህ ቤቶችን ለመገንባት ከጎጆ ብሪጅ ማህበር ጋር የውል ስምምነት ተፈራርሟል። የከተማ አስተዳደሩ የመኖሪያ ቤት ችግርን ከማቅለል አንፃር የተያዘውን እቅድ ለመተግበር ሲባል አብሮ ለመስራት መስማማቱ…
የዜና ቪዲዮዎች የጸደቀው የካፒታል ገበያ ማቋቋሚያ አዋጅ Amare Asrat Jun 11, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=T_LP8iTfYbg
የሀገር ውስጥ ዜና በባህርዳር ከተማ 598 ማህበራት የ10 በመቶ ቁጠባ ዝግ እንዲያደርጉ ተወሰነ Feven Bishaw Jun 11, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህርዳር ከተማ 598 ማህበራት ከዛሬ ጀምሮ የ10 በመቶ ቁጠባ ዝግ እንዲያደርጉ የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ኮሚቴ ወሰነ፡፡ ከተማ አስተዳደሩ የተደራጁ ሁሉንም ቤት ፈላጊ ማህበራት ለማስተናገድ ከፍተኛ ጥረት…
የሀገር ውስጥ ዜና በቢሾፍቱ ከተማ በ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጪ 63 የሚሆኑ ፕሮጀክቶች ተመረቁ Feven Bishaw Jun 11, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቢሾፍቱ ከተማ በ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጪ 63 የሚሆኑ ፕሮጀክቶች ተመረቁ። ከተመረቁት ፕሮጀክቶች ውስጥ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፣ጤና ጣቢያ፣ የአስተዳደር ህንፃ፣ የአረጋውያን ማዕከል፣ ትምህርት ቤቶች ፣ የስፖርት ማዕከል…
Uncategorized በጅማ ከተማ በ12 ሚሊየን ብር የተገነባው የመጠጥ ውሃ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ተጠናቀቀ Tibebu Kebede Jun 11, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ከተማን የመጠጥ ውሃ ችግር መፍታት የሚያስችል በ12 ሚሊየን ብር የተገነባው የመጠጥ ውሃ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ተጠናቀቀ፡፡ የጅማ ከተማ የመጠጥ ውሃና ፍሳሽ ኢንተርፕራይዝ የከተማውን የመጠጥ ውሃ ችግር ለመፍታት…
የሀገር ውስጥ ዜና ዶክተር ፀጋዬ ደግነህ በጀርመን በፕሬዚዳንት የሚሰጠውን ከፍተኛ የክብር ኒሻን ተረከቡ Tibebu Kebede Jun 11, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው ዶክተር ፀጋዬ ደግነህ በጀርመን ፕሬዚዳንት የሚሰጠው ከፍተኛ የክብር ኒሻን ሽልማት ትናንት በርሊን ተበረከተላቸው። ዶክተር ፀጋዬ ደግነህ ጉግሳ ለማህበረሰቡ ላበርከቱት በተለይም ህዝቦችን በማቀራርብ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና የቦረና ዩኒቨርሲቲ ተመረቀ Feven Bishaw Jun 11, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ትምህርትን ተደራሽ ለማድረግ በ350 ሚሊየን ብር በሆነ ወጪ የተገነባው የቦረና ዩኒቨርሲቲ ተመርቋል፡፡ የቦረና ህዝብ ታላቅነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል የለውጡ መንግስት በትኩት…
የሀገር ውስጥ ዜና ዩኒቨርሲቲዎች የምርምር እና የኢንዱስትሪ ትስስር ተግባራት አጠናከረው መቀጠል እንደሚገባቸው ተገለጸ Meseret Awoke Jun 11, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲዎች ከመማር ማስተማር ጎን ለጎን የሚሰሯቸውን የምርምር እና የኢንዱስትሪ ትስስር ተግባራት አጠናከረው መቀጠል እንደሚገባቸው ተገልጿል፡፡ በደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ እየተሰሩ የሚገኙ የምርምርና ልማት ፕሮጀክቶች ትውውቅና የዩኒቨርሲቲ ኢንዱስትሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና በወላይታ ዞን በ2 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የወይቦ ግድብና መስኖ ፕሮጀክት ግንባታ ስራ ተጀመረ Feven Bishaw Jun 11, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳና የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በወላይታ ዞን በ2 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባውን የወይቦ ግድብና መስኖ ፕሮጀክት ግንባታ ስራ…