Fana: At a Speed of Life!

337 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 337 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ሪያድ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል ማድረጋቸው ከውጭ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 100 ሺህ ቤቶችን ለመገንባት ከጎጆ ብሪጅ ማህበር ጋር ተስማማ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመዲናዋ 100 ሺህ ቤቶችን ለመገንባት ከጎጆ ብሪጅ ማህበር ጋር የውል ስምምነት ተፈራርሟል። የከተማ አስተዳደሩ የመኖሪያ ቤት ችግርን ከማቅለል አንፃር የተያዘውን እቅድ ለመተግበር ሲባል አብሮ ለመስራት መስማማቱ…

በባህርዳር ከተማ 598 ማህበራት የ10 በመቶ ቁጠባ ዝግ እንዲያደርጉ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህርዳር ከተማ 598 ማህበራት ከዛሬ ጀምሮ የ10 በመቶ ቁጠባ ዝግ እንዲያደርጉ የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ኮሚቴ ወሰነ፡፡ ከተማ አስተዳደሩ የተደራጁ ሁሉንም ቤት ፈላጊ ማህበራት ለማስተናገድ ከፍተኛ ጥረት…

በቢሾፍቱ ከተማ በ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጪ 63 የሚሆኑ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቢሾፍቱ ከተማ በ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጪ 63 የሚሆኑ ፕሮጀክቶች ተመረቁ። ከተመረቁት ፕሮጀክቶች ውስጥ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፣ጤና ጣቢያ፣ የአስተዳደር ህንፃ፣ የአረጋውያን ማዕከል፣ ትምህርት ቤቶች ፣ የስፖርት ማዕከል…

በጅማ ከተማ በ12 ሚሊየን ብር የተገነባው የመጠጥ ውሃ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ከተማን የመጠጥ ውሃ ችግር መፍታት የሚያስችል በ12 ሚሊየን ብር የተገነባው የመጠጥ ውሃ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ተጠናቀቀ፡፡ የጅማ ከተማ የመጠጥ ውሃና ፍሳሽ ኢንተርፕራይዝ የከተማውን የመጠጥ ውሃ ችግር ለመፍታት…

ዶክተር ፀጋዬ ደግነህ በጀርመን በፕሬዚዳንት የሚሰጠውን ከፍተኛ የክብር ኒሻን ተረከቡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው ዶክተር ፀጋዬ ደግነህ በጀርመን ፕሬዚዳንት የሚሰጠው ከፍተኛ የክብር ኒሻን ሽልማት ትናንት በርሊን ተበረከተላቸው። ዶክተር ፀጋዬ ደግነህ ጉግሳ ለማህበረሰቡ ላበርከቱት በተለይም ህዝቦችን በማቀራርብ፣…

የቦረና ዩኒቨርሲቲ ተመረቀ

   አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ትምህርትን ተደራሽ ለማድረግ በ350 ሚሊየን ብር በሆነ ወጪ የተገነባው የቦረና ዩኒቨርሲቲ ተመርቋል፡፡ የቦረና ህዝብ ታላቅነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል የለውጡ መንግስት በትኩት…

ዩኒቨርሲቲዎች የምርምር እና የኢንዱስትሪ ትስስር ተግባራት አጠናከረው መቀጠል እንደሚገባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲዎች ከመማር ማስተማር ጎን ለጎን የሚሰሯቸውን የምርምር እና የኢንዱስትሪ ትስስር ተግባራት አጠናከረው መቀጠል እንደሚገባቸው ተገልጿል፡፡ በደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ እየተሰሩ የሚገኙ የምርምርና ልማት ፕሮጀክቶች ትውውቅና የዩኒቨርሲቲ ኢንዱስትሪ…

በወላይታ ዞን በ2 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የወይቦ ግድብና መስኖ ፕሮጀክት ግንባታ ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳና የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በወላይታ ዞን በ2 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባውን የወይቦ ግድብና መስኖ ፕሮጀክት ግንባታ ስራ…