Fana: At a Speed of Life!

ለሠራተኞቻቸው በነጻ ምግብ የሚያቀርቡት ኩባንያዎች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ድርጅቶች የሠራተኞቻቸውን አቅም አሟጠው ለመጠቀምና ውጤታማ እንዲሆኑ በማሰብ የተለያዩ አገልግሎቶችን በነፃ ይሰጣሉ፡፡ ከእነዚህ ድርጅቶች መካከል በዓለማችን የሚገኙ ትላልቅ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ይጠቀሳሉ፡፡ ኩባንያዎቹ ከሚሰጧቸው…

አቶ ጥላሁን ከበደ በዲላ ዙሪያ ወረዳ የቡና ልማት የስራ እንቅስቃሴ እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ጌዴኦ ዞን ዲላ ዙሪያ ወረዳ እየተከናወነ ያለውን የቡና ልማት የስራ እንቅስቃሴ እየጎበኙ ነው። ጉብኝታቸው የተሻሻለ የቡና ልማት ተግባራትን እንዲሁም የቡና እሸት መፈልፈያ ኢንዱስትሪዎች…

በኮፕ29 ኢትዮጵያ የደን መልሶ ማልማትና የዘላቂ መሬት አጠቃቀም ተሞክሮዋን ታቀርባለች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮፕ29 ኢትዮጵያ በተራቆተ መሬት የደን ሽፋንን መልሶ ለማልማት የወሰደችውን ቁርጠኝነት እና ዘላቂነት ያለው የመሬት አጠቃቀም ተሞክሮዋን እንደምታቀርብ ተገለጸ። ዓለም አቀፉ የተባባሩት መንግስታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (ኮፕ29) ላይ…

እድሜያቸው ከ9 እስከ 14 ዓመት ለሆኑ ሴት ልጆች የማህፀን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከህዳር 9 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እድሜያቸው ከ9 እስከ 14 ዓመት ለሆኑ ሴት ልጆች የማህፀን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ሊሰጥ እንደሆነ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ዘመቻውን አስመልክቶ በጤና ሚኒስቴር የእናቶች፣ ህፃናት እና አፍላ ወጣቶች መሪ…

በቢሾፍቱ ስማርት ሲቲ ፕሮጀክትን ለማስጀመር የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር የቢሾፍቱ ስማርት ሲቲ ፕሮጀክትን ለማስጀመር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል። ስምምነቱን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ እና የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ…

ዛሬ መርካቶ ምን ተከሰተ…?

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በመርካቶ አካባቢ አንዳንድ ነጋዴዎች ንብረት ሊወረስ ነው፤ ሱቃችን ሊዘጋ ነው የሚል ውዥንብር ውስጥ ገብተዋል። ውዥንብሩ ከየት መጣ የሚለውን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ባደረገው ማጣራት፤ በደረሰኝ እንዲገበያዩ የሚጠበቅባቸው…

በኢትዮጵያ 1 ነጥብ 9 ሚሊየን ዜጎች ከስኳር ሕመም ጋር እንደሚኖሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ 1 ነጥብ 9 ሚሊየን በላይ ዜጎች ከስኳር ሕመም ጋር እንደሚኖሩ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ዓለም አቀፍ የስኳር ሕመም ቀን በኢትዮጵያ ለ34ኛ ጊዜ ሕዳር 5 ቀን 2017 ዓ.ም በተለያዩ ሁነቶች ይከበራል፡፡ የጤና ሚኒስቴር የበሽታ…

ዶናልድ ትራምፕ የስደተኞችና የድንበር ጉዳዮች አማካሪያቸውን ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው የተመረጡት ዶናልድ ትራምፕ በዘመነ ስልጣናቸው ቅድሚያ ሰጥተው ከሚተገብሯቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ የሆነውን የስደተኞች እና የድንበር ጉዳዮችን እንዲያማክሯቸው ለቶም ሆማን ሹመት መስጠታቸውን ገልጸዋል። ትራምፕ…

ኅብረ-ብሔራዊ አንድነት ያለ ሀገራዊ መግባባት አይጸናም – አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኅብረ-ብሔራዊ አንድነት ያለ ሀገራዊ መግባባት እንደማይጸና የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር አስገነዘቡ፡፡ 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል መሪ ሐሳብን በሚመለከት ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በዚሁ…

ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ያላትን ትብብር ለማጠናከር ያለመ ምክክር አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከናሚቢያ፣ ጊኒ፣ አንጎላ እና ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አቻዎቻቸው ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ውይይቱን ያደረጉት ከናሚቢያ ዓለም አቀፍ ግንኙነት እና ትብብር ሚኒስትር ፔያ…