ሰዎችን ማሰርና መደብደብን ጨምሮ በተደራራቢ ወንጀሎች የተከሰሱ እስከ ዕድሜ ልክ በሚደርስ እስራት ተቀጡ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰዎችን ያለአግባብ በማሰር፣ በመደብደብ እና ገንዘብ በመቀበል ተደራራቢ ወንጀሎች የተከሰሱ ሰባት ግለሰቦች እድሜ ልክ በሚደርስ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ወሰነ፡፡
የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን…