አየር ኃይል ለገነባው ከፍተኛ ወታደራዊ የዝግጁነት አቅም የሙያተኛው ሚና ጉልህ ነው – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ
አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አየር ኃይል አሁን ለገነባው ከፍተኛ ወታደራዊ የዝግጁነት አቅም የሙያተኛው ድርሻ ጉልህ ነው ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ ገለጹ።
የኢፌዲሪ አየር ሃይል ሎጂስቲክስ የእውቅና እና የምስጋና መርሐ ግብር በአየር ኃይል…