Fana: At a Speed of Life!

ሩበን አሞሪም የማንቼስተር ዩናይትድ ዋና አሰልጣኝ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓርቹጋላዊው አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ማንቼስተር ዩናይትድን በዋና አሰልጣኝነት እንዲመሩ በይፋ ተሹመዋል፡፡ በስምምነቱ መሠረት አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም በኦልትራፎድ በፈረንጆቹ እስከ 2027 የሚያቆያቸውን ኮንትራት ፈርመዋል፡፡ ሆላንዳዊው ሩድ…

ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር ለመሥራት ዝግጁ ነኝ- ስሎቬኒያ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ስሎቪኒያ ከኢትዮጵያ ጋር በተለያዩ ዘርፎች በትብብር ለመሥራት ዝግጁ መሆኗን የሀገሪቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ እና የአውሮፓ ጉዳዮች ሚኒስትር ታንያ ፋጆን አረጋገጡ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከታንያ ፋጆን ጋር…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በመሬት መንሸራተት የ10 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ኮንታ እና ካፋ ዞኖች የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በተከሰተ የመሬት መንሸራተት አደጋ የ10 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በክልሉ ኮንታ ዞን አመያ ዙሪያ ወረዳ ጫሬ ዶቄ ቀበሌ…

ትምህርት ሚኒስቴር የሪሚዲያል ፕሮግራም ተቋርጧል በሚል ሐሰተኛ መረጃ እየተሰራጨ መሆኑን አስገነዘበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተማሪዎች አቅም ማሻሻያ (ሪሚዲያል) ፕሮግራም ተቋርጧል በሚል በማህበራዊ ሚዲያ ሐሰተኛ መረጃ እየተሰራጨ መሆኑን ትምርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈትነው የማለፊያ ነጥብ ያላመጡ ተማሪዎች አቅማቸውን በማሻሻል ወደ…

በአፍሪካ መከላከያ ሚኒስትሮች ጉባዔ ጉልህ ሚና ለነበራቸው አካላት የምስጋና መርሃ-ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሚኒስቴር አዘጋጅነት በተካሄደው የአፍሪካ መከላከያ ሚኒስትሮች ጉባዔ ጉልህ ሚና ለነበራቸው መንግስታዊና የግል ተቋማት የምስጋናና የዕውቅና መርሃ-ግብር ተካሂዷል። በመርሐ ግብሩ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ…

እቅዶችን ለማሳካት የተለየ የማስፈፀም ስልት መከተል ይገባል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም ዘርፎች የተያዙ እቅዶችን ለማሳካት የተለየ የማስፈፀም ስልት መከተል እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ የክልሉ መንግስት የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የስራ አፈፃፀም…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የመጻሕፍት እና የዐይነ ስውራን ማንበቢያ መሳሪያ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከ2 ሺህ በላይ መጻሕፍት እና “ኦርካም ማይ አይ” የተባለ ዐይነ ስውራን አንባቢያንን የሚያግዝ መሳሪያ ለአብርኾት ቤተ-መጻሕፍት አበረከቱ፡፡ ድጋፍ የተደረጉት መጻሕፍትም በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ለአንባቢያን…

ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የደረሰ ሰብል ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የደረሰ ሰብል መሰብሰቡን የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የሩብ ዓመቱን አፈጻጸም አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤ በሰብል ከተሸፈነው 20 ነጥብ 4…

አቶ እንዳሻው ጣሰው የተለያየ አገልግሎት እየሰጠ ያለ የሕክምና ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው በቡታጅራ ከተማ የተለያየ የሕክምና አገልግሎት እየሰጠ የሚገኘውን ግራር ቤት ተሀድሶ ማዕከል ጎበኙ፡፡ በጉብኝታቸውም የማዕከሉን የሥራ እንቅስቃሴ፣ በማዕከሉ እየተሰጡ ያሉ አገልግሎቶችን…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ ጠዋት መልዕክት ይዘው የመጡትን…