Fana: At a Speed of Life!

የወረታ ወደብና ተርሚናል ባለፉት 10 ወራት 5 ሺህ 58 ቲኢዩ ኮንቴነር አስተናገደ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰሜን የኢትዮጵያ ክፍል የገቢና ወጪ ዕቃዎች የተሟላ የሎጅስቲክስ አገልግሎት ለመስጠት በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ፎገራ ወረዳ የሚገኘው የወረታ ወደብና ተርሚናል  የተሻለ ውጤት እያስመዘገበ ይገኛል ተባለ፡፡ 27 ሔክታር መሬት በመረከብ…

 የአሜሪካ ግምጃ ቤት ሃላፊ የህዳሴ ግድብን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ለመምከር ሱዳን እና ግብፅን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ ግምጃ ቤት ሃላፊ ስቴቨን ሙንሽን የህዳሴ ግድብን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ለመምከር ሱዳን እና ግብፅን እየጎበኙ ይገኛሉ። በትናንትናው ዕለትም ከግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ ጋር የታላቁ የህዳሴ ግድብ ድርድርን በተመለከተ…

የአይሻ ኢንዱስትሪ ፓርክን ወደ ግንባታ ማሸጋገር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሶማሌ ክልል ሊገነባ እቅድ ተይዞለት የነበረውን የአይሻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታን አስመልክቶ ፕሮጀክቱን ወደ ግንባታ መሸጋገር በሚችልባቸው ሁኔታዎች ላይ ምክክር ተካሂዷል፡፡ ምክክሩ የተካሄደው የሶማሌ ክልል ምክትል…

የሃይማኖት አባቶች የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃይማኖት አባቶች የ2013 ዓ∙ም የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት ለምዕመናን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹ አቡነ ማቲያስ፤ በነገው እለት የሚከበረውን…

ማኅበሩ የአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ እና መልሶ ማቋቋም የገቢ ማሰባሰቢያ እርዳታ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የፀጥታ ችግር፣ የጎርፍ መጥለቅለቅ፣ የአንበጣ መንጋ ፣ ኮቪድ 19 እና ሌሎችም ሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ አደጋዎች የተከሰቱባቸውን ስፍራዎች ለማቋቋም የሰብዓዊ ድጋፍ ለማሰባሰብ ጥሪ አቀረበ፡፡ የኢትዮጵያ ቀይ…

ኢትዮጵያ በዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት የተረጋገጠና አስተማማኝ የገበያ ዕድል እንድታገኝ ያደርጋታል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ከዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት የተረጋገጠና አስተማማኝ የገበያ ዕድል ማግኘት እንድትችል እንደሚያደርጋት የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ። የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት እና የአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጠና ድርድር ሂደት…

የኮሮና ቫይረስን መነሻ ለማጥናት ወደ ውሃን ያቀናው የዓለም ጤና ድርጅት ቡድን ወደ ከተማዋ መግቢያ ተከለከለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስን መነሻ ለማጥና ወደ ውሃን ከተማ ያቀናው የዓለም ጤና ድርጅት መርማሪ ቡድን ወደ ከተማዋ መግቢያ መከልከሉ ተሰማ፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት እና ቻይና በውሃን ከተማ አጠቃላይ የቫይረሱ ስርጭትና ሁኔታ ላይ ጥናት የሚያካሂድ ቡድን ወደ…

የሀረሪ ክልል መስተዳድር ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል መስተዳድር ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፈ፡፡ መስተዳድሩ በዓሉን ሀገራዊ አንድነትን በሚያጠናክርና የክልሉን ሰላምና ልማት በማጠናከር ማክበር እንደሚገባም…

በኩዌት የኢትዮጵያ አምባሳደር አብዱልፈታህ ከኩዌት የጃህራ ግዛት አስተዳዳሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኩዌት የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር አብዱልፈታህ አብዱላሂ ከኩዌት የጃህራ ግዛት አስተዳዳሪ ናስር አል-ሀጅራፍ ጋር በሁለትዮሽ እና በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ ተወያዩ። አምባሳደር አብዱልፈታህ በዚህ ወቅት…

ግንባታው የዘገየው ሃገር አቀፍ የልዩ ተሰጥኦ ማስተማሪያና ማበልጸጊያ ፕሮጀክት ግንባታ አፈጻጸም 91 በመቶ ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቡራዩ ከተማ እየተገነባ ያለው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሃገር አቀፍ የልዩ ተሰጥኦ ማስተማሪያና ማበልጸጊያ ፕሮጀክት ግንባታ አፈጻጸም 91 በመቶ መድረሱ ተረጋገጠ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ልዑካን በቡራዩ ከተማ እየተገነባ ያለውን…