አዲስ አበባ ከተሽከርካሪ ነጻ ቀን መርሃግብርን በመተግበር እና በሌሎች የመንገድ ማሻሻያዎች ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆነች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍቢሲ) አዲስ አበባ ከተማ ከተሽከርካሪ ነጻ ቀን መርሃግብርን በወር አንድ ቀን በመተግበር እና በሌሎችም የመንገድ ማሻሻየዎች የ2021 ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆነች፡፡
ሽልማቱ የዓለም አቀፍ ራዕይ ለዜሮ የመኪና አደጋ ተጋላጭነት ሽልማት ሲሆን፥ ከተሞች…