Fana: At a Speed of Life!

ከኢትዮጵያ ጋር ያለኝን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ማሳደግ እፈልጋለሁ – ብራዚል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ብራዚልን ዘርፈ-ብዙ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ እንደሚሠሩ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሉላ ዳሲልቫ አረጋገጡ፡፡ በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደሰ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሀገሪቱ ፕሬዚዳንት…

የአፋር ፌዴራላዊ ዴሞክራሲ ፓርቲ ታጣቂዎች ለክልሉ ሰላም ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ፌዴራላዊ ዴሞክራሲ ፓርቲ ታጣቂዎች ትጥቃቸውን ለአፋር ክልል መንግሥት አስረክበው ለክልሉ ሰላም እና ልማት በጋራ ለመሥራት ተስማሙ። የትጥቅ ርክክብ ሥነ-ሥርዓቱ በክልሉ አብአላ ከተማ መካሄዱን የመከላከያ ሠራዊት ማኅበራዊ ትስስር ገጽ መረጃ…

የአሜሪካ እና የቻይና ፕሬዚዳንቶች ፔሩ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን እና የቻይና አቻቸው ሺ ዢንፒንግ በእስያ ፓስፊክ የኢኮኖሚክ ትብብር ጉባዔ ለመሳተፍ ፔሩ ሊማ ገቡ፡፡ ፕሬዚዳንቶቹ ሊማ ሲደርሱ በፔሩ አቻቸው ዲና ቦሉአርቴ  ደማቅ አቀባባል ተደርጎላቸዋል፡፡ በስልጣን ዘመን…

ከ12 ዓመታት በኋላ የተመለሰ የዐይን ብርሃን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2017 ዓ.ም (ኤፍ ቢ ሲ)ፍሬው ሺበሺ በሃያ ሁለት ዓመት እድሜው ባጋጠመው የሞተር ሳይክል አደጋ የአንድ ዐይን ብርሀኑን እንዳጣ ይናገራል። የዐይን ብርሃኑ እንዲመለስ የተለያዩ ህክምናዎችን ሲያደርግ ቢቆይም መፍትሄ ሳያገኝ አስራ ሁለት ዓመታትን አሳልፏል። በወቅቱ…

ኤሎን መስክ ከተመድ የኢራን ልዩ መልዕከተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው በተመረጡት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር የመንግስት አፈፃፀም ክፍል ሃላፊ በመሆን የተሾሙት ኤሎን መስክ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የኢራን ልዩ መልዕከተኛ አሚር ሰኢድኢራቫኒ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በግልጽ…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በባሕር ዳር ከተማ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በባሕር ዳር ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ፡፡ በጉብኙት ወቅት ከፊልድ ማርሻል ብርሃኑ በተጨማሪ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የመከላከያ ሠራዊት እና…

ዓለም ባንክ በሥራ ዕድል ፈጠራ ወጣቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ ድጋፉን እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ባንክ በክኅሎት መር የሥራ ዕድል ፈጠራ አቅጣጫ መሰረት ወጣቶችንና ሴቶችን ተሳታፊና ተጠቃሚ ለማድረግ ስትራቴጂያዊ አጋርነቱን እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ደቡብ ሱዳን እና ሱዳን ዳይሬክተር መሪየም ሳሊም ጋር…

ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በአብአላ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በኪልበቲ ረሱ አብአላ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝት መርሐ ግብሩ በብልጽግና ፓርቲ የአፋር ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ መሃመድ ሁሴን አሊሳን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በጂያንሱ ግዛት ዋና ገዥ ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቻይናዋ ጂያንሱ ግዛት ዋና ገዥ ሹ ኩሊን ከተመራ ከፍተኛ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡…