Fana: At a Speed of Life!

ርዕደ መሬት በተከሰተባቸው አካባቢዎች በዕቅድ ላይ የተመሰረተ ሥራ እየተከናወነ ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ርዕደ መሬት በተከሰተባቸው አካባቢዎች የመሠረተ-ልማት፣ የጊዜያዊ መጠለያ፣ የሰብአዊ ድጋፍ፣ የሳይንሳዊ ትንተና እና ትንበያ ቡድኖችን በማደራጀት በዕቅድ ላይ የተመሰረተ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለፁ፡፡…

የኢራን ፓርላማ ልዑክ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢራን ፓርላማ አፈ ጉባኤ መሐመድ ባቀር ቃሊባፍ(ዶ/ር) የተመራው የልዑካን ቡድን አባላት አዲስ አበባ ገብተዋል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ብርቱካን አያኖ ለልዑካን ቡድኑ በቦሌ ዓለም አቀፍ…

የልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ሕንፃ ግንባታ ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባለ 13 ወለል ያለውን የልደታ ክፍለከተማ አስተዳደር ሕንፃ ግንባታ መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ግንባታው ዘመኑን የሚመጥን የስራ አካባቢ ለመፍጠር በተለያዩ…

በማይናማር በችግር ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ለመታደግ መንግስት ጥረቱን ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በህገወጥ ደላሎች ተታለው ወደ ማይናማር፣ታይላንድ ድንበር አዋሳኝ አካባቢዎች ወደሚገኙ ህገ ወጥ ካምፓች ተወስደው የሚገኙ ዜጎችን ለማስመለስ መንግስት የሚያደርገውን ጥረት መቀጠሉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። የሚኒስቴሩ ቃል…

ለ3 ሺህ ሰዎች የዓይን ብሌን ንቅለ ተከላ ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እስካሁን ለ3 ሺህ ሰዎች የዓይን ብሌን ንቅለ ተከላ መደረጉን የኢትዮጵያ ደምና ሕብረህዋስ ባንክ አስታወቀ፡፡ ተቋሙ ከኦሮሚያ ጤና ቢሮ፣ ከጅማ ዩኒቨርሲቲ እና ከተለያዩ ተቋማት ከተውጣጡ ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያይቷል። የውይይቱ…

በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጩ ከኢትዮጵያዊነት እሴት ያፈነገጡ ምስሎችን ለመከላከል እየተሰራ ነው ተባለ   

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጩ ከኢትዮጵያዊነት እሴት ያፈነገጡ ምስሎችን ለመከላከል የሚያስችል ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) አስታወቀ። ከባህልና እሴት ያፈነገጡ ተንቀሳቃሽ ምስሎች እና ፎቶዎች በቲክቶክ፣…

ሕንድ የመጀመሪያ የጠፈር መንኮራኩሯን ህዋ ላይ አኖረች

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕንድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሰው አልባ የጠፈር መንኮራኩሯን ለመጀመሪያ ጊዜ ህዋ ላይ በማኖር አራተኛ ሀገር መሆኗ ተሰምቷል፡፡ ይህ የሕንድ ስኬት ለወደፊት ተልዕኮዎቿ ቁልፍ ሚና አለውም ተብሎለታል፡፡ መንኮራኩራቸውን ህዋ ላይ በማኖር የሚጠቀሱት…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሳዑዲ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የሳዑዲ አረቢያ አምባሳደር ፋሃድ ኦባይዳላህ አልሁማይዳኒ አልሞታይሪ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የኢትዮጵያ እና የሳዑዲ አረቢያን የሁለትዮሽ እና የባለብዙ ወገን ግንኙነቶችን…

ኢንቨስትመንት ባንኮች የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያን ለመቀላቀል ዝግጅቶቻቸውን እያጠናቀቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በርካታ ኢንቨስትመንት ባንኮች የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያን ለመቀላቀል ዝግጅቶቻቸውን እያጠናቀቁ መሆኑ ተጠቆመ። ሙዓለ ንዋይ ( ሃብት) የምናፈስባቸው ሰነዶች ወይም ኢንቨስትመንቶችን እንደ ባለቤትነትን…

በፈታኝ ሁኔታዎች አመርቂ የዲፕሎማሲ ስኬቶች መመዝገባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈታኝ ሁኔታዎች አመርቂ የዲፕሎማሲ ስኬቶች ተመዝግበዋል ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ገለጹ፡፡ አምባሳደር ነብያት ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ ባለፉት ስድስት ወራት በውጭ ግንኙነት የተሰሩ ዋና ዋና ሥራዎችን እና…