Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የባህር በር ለማግኘት እያደረገች ያለውን ጥረት ቻይና ትደግፋለች – አምባሳደር ቸን ሃይ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የባህር በር ለማግኘት እያደረገች ያለውን ጥረት መንግስታቸው እንደሚደግፍ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቸን ሃይ ገለጹ። ኢትዮጵያ በቀጣናው ልዩ መልክአምድራዊ እና ፖሊቲካዊ ስፍራ እንዳላት የገለጹት አምባሳደሩ ሀገራትን በኢኮኖሚ በማስተሳሰር…

ሎስ አንጀለስ ተጨማሪ የእሳት አደጋ ሊያጋጥማት እንደሚችል ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሎስ አንጀለስ ከዛሬ ምሽት ጀምሮ ከባድ ነፋስ እንደሚኖር የትንበያ መረጃ ማመላከቱን ተከትሎ ተጨማሪ የእሳት አደጋ ሊያጋጥማት እንደሚችል ተጠቆመ፡፡ የአየር ንብረት ትንበያዎች እንደሚያመላክቱት በሎስ አንጀለስ ሰሜን ምዕራብ ክልል ከዛሬ ምሽት ጀምሮ…

ከአፍሪካ ህብረት ሂሳብ 6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር ለመመዝበር ሙከራ በማድረግ የተከሰሱት እነ ቀሲስ በላይ ጥፋተኛ ተባሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአፍሪካ ህብረት ሂሳብ 6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር ለለመዝበር ሙከራ በማድረግ የሙስና ወንጀል የተከሰሱት እነ ቀሲስ በላይ ጥፋተኛ ተባሉ። የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በነ ቀሲስ በላይ መኮንን መዝገብ ላይ…

ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን ግንኙነታቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና አዘርባጃን የሁለትዮሽ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ በትኩረት ለመስራት ስምምነት ላይ መደረሱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ እና የአዘርባጃኑ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…

ኢትዮጵያ ወደ አዘርባጃን የምትልካቸውን ምርቶች ብዝኀነት ለማስፋት ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ወደ አዘርባጃን የምትልካቸው ምርቶች ብዝኀነትን ለማሳደግና ለማስፋፋት ቁርጠኛ መሆኗን የንግድና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በአዘርባጃን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ያልቺን…

የኢምግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት 16 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢምግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ባለፉት 6 ወራት ከተለያዩ አገልግሎቶች 16 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን አስታውቋል፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት በሰጡት መግለጫ ባለፉት 6 ወራት 10 ቢሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዶ…

የፋሲለደስ እድሳትና የጎንደር ኮሪደር ልማት ሥራ እድገት እጅግ አበረታች ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር ከተማ እየተካሄዱ ያሉት የፋሲለደስ እድሳት እና የኮሪደር ልማት ሥራዎች እድገት እጅግ አበረታች ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በጎንደር ከተማ እየተካሄዱ ያሉ የፋሲለደስ እድሳት…

16ኛው የአማራ ክልል የባህል ፌስቲቫል መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 16ኛው የአማራ ክልል የባህል ፌስቲቫል "ድንቅ ምድር ድንቅ ባህል" በሚል መሪ ሐሳብ በጎንደር ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በባህል ፌስቲቫሉ ላይ ከክልሉ 13 ዞኖች እና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ የባህል አምባሰደሮች፣ ከትግራይ፣ ኦሮሚያ፣ ቤኒሻንጉል…

በፈንታሌ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ ነዋሪዎችን ስጋት ላይ መጣሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ባለው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ በፈንታሌ ተራራ አካባቢ ያሉ ነዋሪዎችን ስጋት ላይ መጣሉ ተነግሯል፡፡ የፈንታሌ ወረዳ ኮሙኒኬሽን እንዳለው፤ የመሬት መንቀጥቀጡ እስካሁን የከፋ ጉዳት…

በኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ሁለንተናዊ ስርዓተ ምግብ ለመፍጠር እየተሰራ ነው – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ሁለንተናዊ ስርዓተ ምግብ ለመፍጠር በጋራ እየተሰራ ነው ሲሉ የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ስርዓተ-ምግብ የአየር ንብረት ለውጥ ሊያደርስ ለሚችለው ተፅዕኖ ምላሽ መስጠት ላይ…