Fana: At a Speed of Life!

የጸጥታና ደኅንነት ተቋማት ሪፎርሙ ፖሊስ ሀገራዊ ተልዕኮውን በብቃት እንዲወጣ አስችሎታል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የጸጥታና ደኅንነት ተቋማት ሪፎርም ፖሊስ ሀገራዊ ተልዕኮውን በብቃት እንዲወጣ አስችሎታል ብለዋል። ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ወቅታዊ ጉዳዮችን በማስመልከት ለመገናኛ…

የኢንዱስትሪና የአገልግሎት ዘርፎችን የሚያካትተው ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁሉንም የኢንዱስትሪና የአገልግሎት ዘርፎች የሚያካትተው የገዳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ በተጠናከረ መልኩ እየተካሄደ ነው፡፡ የገዳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሞቱማ ተመስገን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ ልዩ…

ኢትዮጵያ ቡና እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ32ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ በአቻ ውጤት ተለያተዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የተደረገው ጨዋታ ግብ አልተቆጠረበትም። ቀደም…

የአየር ንብረት ለውጥ ጫና የስደት መንስኤ እንዳይሆን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ዋነኛ የስደት መንስኤ እየሆነ የመጣውን የአየር ንብረት ለውጥ ጫና ለመመከት በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አማካኝነት ሰፊ ሥራ እየሰራች ነው። የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ጠይባ…

በክልሉ ለመኸር እርሻ የአፈር ማዳበሪያ እየቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ለ2017/18 የምርት ዘመን መኸር እርሻ በቂ የአፈር ማዳበሪያ ለማቅረብ እየተሰራ ይገኛል። የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትልና የግብዓት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አስራት አሰፋ ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት÷ ለአርሶ አደሩ…

ትውልዱ ስለ ኢትዮጵያ የውኃ ሀብቶች እንዲገነዘብ ለማስቻል…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምሁራን አዲሱ ትውልድ ስለ ኢትዮጵያ የውኃ ሀብቶች ያለውን ግንዛቤ ለማሳደግ በትምህርት ሥርዓት መታገዝ አለበት አሉ፡፡ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የውሃ ምህንድስና ክፍል መምህርና ተመራማሪ መኮንን አያና (ፕ/ር) ውኃ ህይወትና…

የማሕበረሰብ አንቂዎችና ተፅዕኖ ፈጣሪዎች በሀገራዊ ምክክሩ ሃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፌደራል ተቋማትና ማህበራት የምክክር ምዕራፍ የሚሳተፉ ተፅዕኖ ፈጣሪና የማህበረሰብ አንቂ ወኪሎች የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ተጀምሯል፡፡ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ በኢትዮጵያ የሚስተዋሉ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 46ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች እንደሚከተለው ቀርቧል፡- 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የመካከለኛ ዘመን…

ተሽከርካሪዎችን የሰረቁ ግለሰቦች እስከ 10 ዓመት በሚደርስ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሶስት የቀድሞ ፖሊስ አባላትን ጨምሮ ተሽከርካሪዎችን በመስረቅ ወንጀል የተከሰሱ ግለሰቦች እስከ 10 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጡ። የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ድርጅት…

በማረሚያ ቤቶች ያለው የሰብዓዊ መብት አያያዝ ተሻሽሏል – ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በማረሚያ ቤቶች ያለው የሰብዓዊ መብት አያያዝ ተሻሽሏል ብለዋል። ኮሚሽነሩን ጨምሮ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች የቃሊቲ ከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ቤትን ጎብኝተዋል። ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ…