Fana: At a Speed of Life!

ተጠቃሚዎች የመድሃኒትን ህጋዊነት የሚያረጋግጡበት የሞባይል መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ከአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤይድ) ጋር በመተባበር ተጠቃሚዎች የመድሃኒትን ህጋዊነት የሚያረጋግጡበት የሞባይል መተግበሪያ ይፋ አደረገ፡፡ መተግበሪያው አይ ቨሪፋይ (i. verify) የተሰኘ…

የኔዘርላንድስ መንግስት 67 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የኮቪድ19 የመከላከያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኔዘርላንድስ መንግስት ካርድ ኤይድ ከተባለ መንግስታዊ ያልሆነ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር 67 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ኮቪድ19ን ለመከላከልና ለማከም የሚያገለግል ግብዓት ድጋፍ ማድረጉ ተገለጸ፡፡   ድጋፉን የጤና ሚኒስትር…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከተመድ ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር በስልክ ተወያዩ፡፡   በውይይታቸው የአንበጣ መንጋ የሚያደርሰውን ጥቃት መከላከል በሚቻልበት አግባብ ላይ መወየታቸውን በፌስቡክ…

አቶ ልደቱ ህገመንግስቱን ለመናድ በማሰብ የተለያዩ ህገመንግስቱን የሚቃረኑ የሽግግር ሰነዶችን በማዘጋጀት በቀረበባቸው 2ኛ ክስ ላይ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ልደቱ አያሌው ህገመንግስቱን ለመናድ በማሰብ የተለያዩ ህገመንግስቱን የሚቃረኑ የሽግግር ሰነዶችን አዘጋጅተዋል ተብለው በቀረበባቸው 2ኛ ክስ ላይ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ። በኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምስራቅ ምድብ ችሎት ዛሬ የአቶ ልደቱ አራት…

የቀድሞው ጠ/ሚ አቶ ሃይለማርያምና ባለቤታቸው ወይዘሮ ሮማን ፋውንዴሽን መሰረቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቀድሞው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝና ባለቤታቸው ወይዘሮ ሮማን ተስፋዬ ፋውንዴሽን መሰረቱ፡፡ ፋውንዴሽኑ "ሃይለማርያም እና ሮማን ፋውንዴሽን" በሚል ስያሜ የተመሰረተ ሲሆን ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ ሰርተፊኬት…

43 ቢሊየን ብር ያስመዘገቡ ከ1 ሺህ በላይ የቻይና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ተሰማርተዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት ግንባታቸው ተጠናቀው ወደ ስራ የገቡ እና በግንባታ ላይ የሚገኙ 1 ሺህ 564 የቻይና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት መሰማራታቸው ተገለፀ።   በዚህም የቻይና ኩባንያዎች በፕሮጀክቶች የቁጥር…

አየር መንገዱ ከአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ጋር የአጋርነት ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየርመንገድ እና የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩ.ኤስ.ኤይድ) ጋር የአጋርነት ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ የአጋርነት ስምምነቱ የግብርና ውጤቶችን በሃገር ውስጥ ካለው አርሶአደር ለማግኘት ያለመ ነው ተብሏል፡፡ ስምምነቱን የኢትዮጵያ አየር…