Fana: At a Speed of Life!

ሀገር የካደውን የህወሓት የጥፋት ቡድን የሚያወግዝ ሰልፍ በተለያዩ አካባቢዎች ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 7 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሀገር የካደውን የህወሓት የጥፋት ቡድን የሚያወግዝ ሰልፍ በተለያዩ አካባቢዎች ተካሄደ፡፡ በዚህም በጋምቤላ፣ በቡሌ ሆራ፣ በሆሳዕና ከተሞች የህወሓት ጽንፈኛ ቡድን በሀገር መከላከያ ሰራዊት ሰሜን እዝ ላይ የፈፀመውን ጥቃት የሚያወግዙ ሰልፎች…

የእስያ ፓሲፊክ ሃገራት ትልቁን የንግድ ህብረት መሰረቱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለምን አንድ ሦስተኛ የምጣኔ ሃብት የያዙት 15 ሃገራትን ያቀፈው የእስያ ፓሲፊክ የንግድ ህብረት መመስረቱን ሃገራቱ ይፋ አደረጉ፡፡ ስምምነቱ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ምጣኔ ሃብታቸው ለተጎዱ ሃገራት መልካም ነገር ይዞ ይመጣል ተብሏል፡፡…

አቶ እርስቱ ይርዳው ለኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ደም በመለገስ አጋርነታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች እና ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት አባላት ደም ለግሰዋል፡፡ አቶ እርስቱ ይርዳው በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ከሀዲው የህወሓት ቡድን በመከላከያ…

የህብረ ብሔራዊ አንድነት ችቦ ድሬዳዋ ገባ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ15ኛውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል መገለጫ የሆነው የህብረ ብሔራዊ አንድነት ችቦ ድሬዳዋ አስተዳደር ገባ። በሀረሪ ክልል የቆየው የህብረ ብሔራዊ አንድነት ችቦ ዛሬ ድሬዳዋ ገብቷል። የሐረሪ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ወይዘሮ…

የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ለፀጥታ ሀይሉ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የባህርዳር ከተማ አስተዳደር በፅንፈኛው የህወሓት ቡድን ላይ የህግ ማስከበር እርምጃ እየወሰዱ ለሚገኙት የመከላከያ ሰራዊት እና የአማራ ክልል ልዩ ሃይል አባላት ድጋፍ አደረገ። በባህርዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶክተር…

በአዲስ አበባ ከ6 ሺህ በላይ ጎዳና ተዳዳሪዎችን ለማቋቋም እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኑሮዋቸውን በጎዳና ያደረጉ ከ6 ሺህ በላይ ዜጎችን ለማቋቋም እየሰራ መሆኑን ገለጸ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ተፈራ ሞላ በተለያዩ ምክንያቶች ኑሮዋቸውን ጎዳና ላይ ያደረጉ ዜጎችን ማንሳት…

አሜሪካ የሴራ ንድፈ ሃሳብን ለመቀልበስ ብዙ ስራዎች ይጠበቁባታል- ባራክ ሁሴን ኦባማ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካ መከፋፈልን እና ልዩነትን የበለጠ ያስፋፋውን የሴራ ንድፈ ሃሳብ ለመቀልበስ ሀገራቸው በርካታ ስራዎች እንደሚጠብቃት የቀድሞው ፕሬዚዳንት ባራክ ሁሴን ኦባማ ገለፁ። አሜሪካ ዶናልድ ትራምፕ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆነው ከተመረጡ በኋላ በቀጥታ ወደ…

በአዲስ አበባ ዘውዲቱ ሆስፒታል አካባቢ የእሳት አደጋ ተከስቷል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ዘውዲቱ ሆስፒታል አካባቢ የእሳት አደጋ ተከስቷል። አደጋው ከሸራተን ወደ አምባሳደር በሚወስደው መንገድ ጫፍ ላይ በሚገኘው አደባባይ አጠገብ በሚገኝ ካፌ ላይ መነሳቱ ነው የተነገረው፡፡ የአዲስ አበባ እሳት እና አደጋ ስጋት አመራር…