Fana: At a Speed of Life!

ህልማችን ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አፍሪካን የሚገነባ ትውልድ መፍጠር ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አካታች የስራ እድል ፈጠራን በማሳደግ ህልማችን ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አፍሪካን የሚገነባ ትውልድ መፍጠር ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። 3ኛው የአፍሪካ የሥራ እድል ፈጠራ ፎረም በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።…

የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በጎንደር እና በደሴ ከተሞች ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት “በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ሀሳብ በጎንደር እና በደሴ ከተሞች ተጀምሯል። የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኛው ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፤…

በክልሉ የግብር አከፋፈል ሥርዓቱ ምቹ እንዲሆን በርካታ ሥራዎች ተከናውነዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የግብር አከፋፈል ሥርዓቱ ለግብር ከፋዮች ምቹ እንዲሆን በርካታ ሥራዎች ተከናውነዋል አለ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ዓለምነሽ ደመቀ እንዳሉት÷ የ2018 ግብር ዘመን ዓመታዊ የግብር መክፈያ ቀን ከነገ ጀምሮ…

የአፍሪካ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 3ኛው የአፍሪካ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፎረም በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በፎረሙ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማሕሙድ አሊ ዩሱፍ፣የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፣ የአፍሪካ ሀገራት…

ከቡና ወጪ ንግድ ከ2 ነጥብ 24 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ባለፉት 11 ወራት ውስጥ ለውጭ ገበያ ከቀረበ የቡና ምርት ከ2 ነጥብ 24 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል አለ። የባለስልጣኑ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ ሳህለማርያም ገ/መድህን ለፋና ሚዲያ…

የቢሾፍቱን የኮሪደር ልማት ከሐይቆች ጋር የማስተሳሰሩ ሥራ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቢሾፍቱ ከተማን የኮሪደር ልማት ሥራ በጥራትና በፍጥነት ለማጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የከተማ አስተዳደሩ፡፡ የከተማዋ ምክትል ከንቲባ አቶ ገዛኸኝ ደጀኔ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ የኮሪደር ልማቱ የቢሾፍቱ ከተማን ውብና ጽዱ ከማድረግ…

ብሪክስ ለዓለም አቀፍ ለውጥ የሚሰራ ብርቱ ኃይል ወደ መሆን ተሸጋግሯል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሪክስ ከጠንካራ አዲስ ሃሳብ ተነስቶ ለዓለም አቀፍ ለውጥ የሚሰራ ብርቱ ኃይል ወደ መሆን ተሸጋግሯል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሪዮ ዲ ጄኒሮ እየተካሄደ በሚገኘው 17ኛው የብሪክስ ጉባዔ የሰላም፣ የጸጥታ…

 በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትኩረት የተሰጠው የቅመማ ቅመም ምርት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የቅመማ ቅመም ሰብል ሽፋን ከ100 ሺህ ሄክታር በላይ ደርሷል ተባለ። በክልሉ ከተለያዩ ተቋማት የተውጣጡ የሚዲያ ባለሙያዎችና አመራሮች በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በኩታ ገጠም እየለማ የሚገኘውን የቅመማ ቅመም ሰብል…

 የብሪክስ መድረክ ዓለም አቀፋዊ ትብብርን በማሳደግ ረገድ ጠቃሚ ሆኖ ቀጥሏል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የብሪክስ መድረክ የጋራ የልማት እና ዓለም አቀፋዊ ትብብርን በማሳደግ ረገድ ጠቃሚ ሆኖ ቀጥሏል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ከብሪክስ መሪዎች ጋር በሪዮ ዲ…

በኢትዮጵያና ኮሞሮስ መካከል ያለው ሁለንተናዊ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ይሰራል – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በኢትዮጵያ እና ኮሞሮስ መካከል ያለው ታሪካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ይሰራል አሉ። ኮሞሮስ ነፃነቷን የተጎናጸፈችበትን 50ኛ ዓመት የነፃነት በዓል ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴን ጨምሮ…