ህልማችን ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አፍሪካን የሚገነባ ትውልድ መፍጠር ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አካታች የስራ እድል ፈጠራን በማሳደግ ህልማችን ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አፍሪካን የሚገነባ ትውልድ መፍጠር ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
3ኛው የአፍሪካ የሥራ እድል ፈጠራ ፎረም በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።…