Fana: At a Speed of Life!

8 ነጥብ 9 ቢሊየን ሊትር ወተት ተመረተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2017 በጀት ዓመት ከገባ ጀምሮ እስካሁን ድረስ 8 ነጥብ 9 ቢሊየን ሊትር ወተት መመረቱን የኢትዮጵያ እንስሳት ልማት ኢንስቲትዩት ገለጸ። የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዳኛቸው በየነ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፤…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ1 ሚሊየን በላይ ህፃናት የኩፍኝ መከላከያ ክትባት ተከተቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከግንቦት 6 ጀምሮ እየተካሄደ ባለው የተቀናጀ የኩፍኝ መከላከያ ክትባት ዘመቻ እስካሁን 1 ሚሊየን 31 ሺህ 306 ህፃናት መከተባቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ ሳሙኤል ዳርጌ እንደተናገሩት፤ ክትባቱ…

የሚድሮክ አዋሽ ኮትድ ካልሺየም ካርቦኔት ግብዓት ማምረቻ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል አዋሽ 7ኪሎ የተቋቋመው የሚድሮክ አዋሽ ኮትድ ካልሺየም ካርቦኔት ማምረቻ ፋብሪካ የመጀመሪያ ምዕራፍ የምርት ሂደት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ። በመርሐ ግብሩ ላይ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፣ የሚድሮክ…

የቀይ ባሕር አካባቢን ሰላምና ደኅንነት ለማስጠበቅ የቀጣናው ሀገራት ትብብር ወሳኝ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀይ ባሕር አካባቢን የጂኦ-ፖለቲካ ሰላምና ደኅንነት ለማስጠበቅ የቀጣናው ሀገራት ትብብር ወሳኝ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጃፋር በድሩ ተናገሩ። 3ኛው የቀይ ባሕር ቀጣናዊ ጂኦ-ፖለቲካ ፎረም "የቀይ ባህር እና የኤደን…

መንግስት ለቱሪዝም ዘርፍ ትኩረት በመስጠት አዳዲስ ታሪካዊ ስፍራዎችን አልምቷል – ወ/ሎ ሰላማዊት ካሳ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ለቱሪዝም ዘርፍ ትኩረት በመስጠት ቅርሶች እና አዳዲስ ታሪካዊ ስፍራዎች ማልማቱን የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ገለጹ። ሁለተኛው የቅርስ ምርምር ጉባኤ እና የአውስትሮሎፒከስ አፋራንሲስ (የሉሲ ወይም ድንቅነሽ) አጽም የተገኘበት 50ኛ…

የሌማት ትሩፋት ለሀገራዊ ኢኮኖሚ ዕድገት የሚኖረው አስተዋጽኦ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ወሳኝ ሚና የሚጫወተው የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ለሀገራዊ ኢኮኖሚ ዕድገት የበኩሉን አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ተገለጸ። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የአረካ ግብርና ምርምር ማዕከል ከፍተኛ…

ቀጣዩን ትውልድ የውሃ ዲፕሎማት፣ ተደራዳሪ እና ሳይንቲስት እንዲሆን ማሰልጠን ይገባል – ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀጣዩን ትውልድ የኢትዮጵያ የውሃ ዲፕሎማት፣ ተደራዳሪ እና ሳይንቲስት እንዲሆን ማሰልጠን እንደሚገባ የውሃና ኢኔርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገልጸዋል። በ21ኛው ክፍለ ዘመን የወሰን ተሻጋሪ የውሃ ትብብር ጉዳዮች ላይ ትኩረት…

የባህር በርን በተመለከተ የሚነሳው ጥያቄ በትኩረት ሊሰራበት ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህር በር ጉዳይን በተመለከተ የሚነሳው ጥያቄ ሳይቀዘቅዝ በትኩረት ሊሰራበት ይገባል ሲሉ ምሁራን ገልጸዋል። የዓለም አቀፍ ግንኙነት ተመራማሪ ጌትዬ ትርፌ መንግስት የባህር በር ጥያቄን አጀንዳ አድርጎ ባቀረበበት ወቅት ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ…

ለ11 ሚሊየን ህፃናት የኩፍኝ ክትባት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአንድ ሳምንት ውስጥ ለ11 ሚሊየን ህፃናት የኩፍኝ ክትባት መሰጠቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በሀገር አቀፍ ደረጃ ኩፍኝን ጨምሮ በየጊዜው የሚከሰቱ ወረርሽኞችን ለመከላከል የሚያስችል የተቀናጀ የክትባት ዘመቻ እየተካሄደ ይገኛል። በጤና…

ኢትዮጵያ የዲጂታል መታወቂያ ተደራሽነትን በማረጋገጥ ረገድ ለአፍሪካ ምሳሌ የሚሆን ስራ አከናውናለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አካታች የዲጂታል መታወቂያ ተደራሽነትን በማረጋገጥ ረገድ ለአፍሪካ ምሳሌ የሚሆን ሾል ማከናወኗን የአይዲ ፎር አፍሪካ ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ተሳታፊዎች ገለጹ። ለአራት ቀናት የሚቆየው አይዲ ፎር አፍሪካ ዓለም አቀፍ ጉባዔ ግንቦት 12…