Fana: At a Speed of Life!

ወቅታዊ ስጋቶችን በመከላከል ሃገር የማሻገር ትውልዳዊ ተልዕኮን መወጣት ይገባል – ዶ/ር አብረሃም በላይ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለአፍራሽ ፕሮፖጋንዳ ጆሮ ባለመስጠትና የተጋረጡ ወቅታዊ ስጋቶችን በመከላከል፣ ሰላምና መረጋጋትን ማስጠበቅና በልማት ሃገር የማሻገር ትውልዳዊ ተልዕኮን መወጣት እንደሚገባ የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር ዶክተር አብረሃም በላይ ጥሪ…

ካፒቴን ቃልኪዳን ግርማ የኤርባስ ኤ – 350 ዋና አብራሪነት ማዕረግን በማግኘት የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊት ሴት ሆነች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ካፒቴን ቃልኪዳን ግርማ በኢትዮጵያ አየር መንገድ የኤርባስ ኤ - 350 ዋና አብራሪነት ማዕረግን በማግኘት የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊት ሴት አብራሪ ሆነች። አየር መንገዱ ካፒቴን ቃል ኪዳን ለደረሰችበት ስኬት የእንኳን ደስ አለሽ…

ወ/ሮ ጽዮን ተክሉ ከተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስአበባ ፣ ጥቅምት 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ጽዮን ተክሉ በኢትዮጵያ የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች አምባሳደር ሙሀመድ ሳሌም ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በኢትዮጵያ ባሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች እና በኢትዮጵያ በተለያዩ…

በአማራ ክልል ለትምህርት ቤቶች የመማሪያ ክፍሎችን በማሟላት ትምህርት ለማስጀመር ባለድርሻ አካላት ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል የሚገኙ አብዛኛዎቹ ትምህርት ቤቶች ተጨማሪ መማሪያ ክፍሎች እና የትምህርት ቁሳቁስ ካልተሟላላቸው ትምህርት ለመጀመር አስቸጋሪ በመሆኑ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ፡፡ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር…

የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢ/ር ታከለ ኡማ በኢትዮጵያ የአውስትራሊያው አምባሳደር ፒተር ዶይል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጅነር ታከለ ኡማ በኢትዮጵያ የአውስትራሊያ አምባሳደር ፒተር ዶይል ጋር ተወያይተዋል። ኢትዮጵያ በእድገት እቅዷ ትኩረት ከምታደርግባቸው ዘርፎች አንዱ የመአድን ልማት እንደሆነ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ተናገረዋል።…

በበጀት አመቱ 343 ሺህ ከረጢት ደም ለመሰብሰብ ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሄራዊ ደም ባንክ በተያዘው ዓመት 343 ሺህ ከረጢት ደም ለመሰብሰብ ማቀዱን አስታወቀ። የብሔራዊ ደም ባንክ ዋና ዳሬክተር አቶ ያረጋል ባንቴ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ በ2012 ዓ.ም ባንኩ በታሪኩ ከፍተኛውን…

ባለፉት 3 ወራት 55 ቢሊየን ብር ብድር ተሰጥቷል- ብሄራዊ ባንክ

በሶስት ወራት ከተሰጠው ብድር 85 በመቶ የሚሆነው ለግሉ ዘርፍ የተሰጠ መሆኑን የብሄራዊ ባንክ ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ ተናግረዋል፡፡ ዶክተር ይናገር ከሀምሌ እስከ መስከረም የነበረውን የእቅድ አፈፃፀም በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸው በሶስቱ ወራት በባንኮች…

የፊት ገጽታን ጨምሮ ያየችውን ነገር የማታስታውሰው ሩሲያዊት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የ29 አመቷ ሩሲያዊት በጣም ያልተለመደ ግን አደገኛ ሊባል የሚችል የጤና ሁኔታ አጋጥሟታል፡፡ ሌና አሽ የተባለችው ወጣት የራሷን ጨምሮ የሰዎችን የፊት ገጽታ ማስታወስ በማያስችል ፕሮሶፓግኖዚያ የተባለና ብዙም ያልተለመደው አጋጣሚ ተጠቂ ናት፡፡…

የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በተገኙበት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ተካሄደ። በስብሰባው በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከውጪ ንግድ የተገኘውን ገቢ፣ የዋጋ ግሽበት እና ተያያዥ እርምጃዎች፣ የመንግሥት ገቢ እና የሥራ ክንውን ሁኔታ…

በመተከል ዞን ተከስቶ የነበረውን የጸጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመተከል ዞን ተከስቶ የነበረውን የጸጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ውይይቶች እየተካሄደ ነው፡፡ በውይይቱ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰንን ጨምሮ የፌደራል የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት…