Fana: At a Speed of Life!

በኮቪድ-19 ምክንያት በጊዜያዊነት የአትክልት መሸጫ የሆነውን ጃን ሜዳን ወደ ቀድሞ አገልግሎቱ ለመመለስ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በኮቪድ-19 ምክንያት በጊዜያዊነት የአትክልት መሸጫ የሆነውን ጃን ሜዳን ወደ ቀድሞ አገልግሎቱ ለመመለስ እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገለፀ፡፡ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ…

በተባበረ ሃገራዊ አቅም የእንቦጭ አረምን ከጣና ሃይቅ ላይ ለማስወገድ የሚያስችል ዘመቻ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተባበረ ሃገራዊ አቅም የእንቦጭ አረምን ከጣና ሃይቅ ላይ ለማስወገድ የሚስችል ዘመቻ ሊጀመር መሆኑ ተገለፀ፡፡ ዘመቻውን አስመልክቶ በውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ውይይት ተካሂዷል። በዘመቻው እንቦጭን…

ከተማ አስተዳደሩ ለአማራ ክልል የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶክተር አምባቸው መታሰቢያ ህንጻ ማሰሪያ የመሬት ካርታ አበረከተ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለአማራ ክልል የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶክተር አምባቸው መኮንን መታሰቢያ ህንጻ ማሰሪያ የመሬት ካርታ አበረከተ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ጋር የስልክ ውይይት አደረጉ፡፡ ውይይቱ በዋናነት በቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡…

33 ሚሊየን ብር የሚገመት ኮቪድ 19ን ለመከላከል የሚያግዝ የቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግሎባል ላይፍ ሼሪንግ የተባለ ግብረሰናይ ድርጅት 33 ሚሊየን ብር የሚገመት ኮቪድ 19ን ለመከላከል የሚያግዙ የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች እና ለኮቪድ 19 መከላከል የሚውሉ አልባሳትን ለጤና ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ፡፡…

ምርጫ ቦርድ ከኦነግ አመራር አባላት የቀረቡለትን አቤቱታዎች አስመልክቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከኦሮሞ ነጻነት ግንባርን /ኦነግ/ አመራር አባላት የቀረቡለትን አቤቱታዎች አስመልክቶ ውሳኔ ማሳለፉን አስታወቀ፡፡ ቦርዱ በእነ አቶ ዳውድ ኢብሣ የሚመረጥ/የምትመረጥ አንድ፤ በእነ አቶ አራርሶ ቢቂላ…

ጠ/ሚ ዐቢይ የዓለም ምግብ ፕሮግራም የ2020 የኖቤል የሰላም ሽልማት በማሸነፉ የደስታ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የዓለም የምግብ ፕሮግራም የ2020 የኖቤል የሰላም ሽልማት በማሸነፉ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት የደስታ መልዕክት ለፕሮግራሙ ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቤስሌይ…

ሩሲያ አርመንያንና አዘርባጃንን ልታሸማግል ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሩሲያ በናጎርኖ ካራባህ ክልል ወደ ጦርነት የገቡትን አርመንያንና አዘርባጃንን ልታሸማግል መሆኑ ተሰምቷል፡፡ ሁለቱ ሃገራት ከሳምንት በፊት ወደ ጦርነት መግባታቸው ይታወሳል፡፡ አሁን በሞስኮ ሊደረግ የታሰበው የሃገራቱ ውይይት ወደ ጦርነት…

በአዲስ አበባ የውስጥ ለውስጥ መንገዶችን በማጠር ለተለያዩ አገልግሎት ባዋሉ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውስጥ ለውስጥ መንገዶችን በማጠር ለተለያዩ አገልግሎት ባዋሉ አካላት ላይ ህጋዊ እርማጃ እንደሚወስድ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡   የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ በመመደብ…

በመምህርነት ሙያ ሲያገለግሉ የነበሩ ባለሙያዎች ሃገራዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር በመምህርነት ሙያ ሲያገለግሉ የነበሩ ባለሙያዎች ሃገራዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቀረበ፡፡ ሚኒስቴሩ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለሰባት ወራት የተቋረጠውን የመማር ማስተማር ሂደት ለማገዝ መምህራኑ በአቅራቢያቸው በሚገኙ…