በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል የኮሮና ቫይረስ ታማሚ እናት ከኮቪድ19 ነጻ የሆነ ህጻን ተገላገለች
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ በላቦራቶሪ ምርምራ ተገኝቶባት በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል የለይቶ ህክምና ማዕከል ውስጥ ክትትል እየተደረገላት የምትገኘው የ34 ዓመት እናት 3 ነጥብ 1 ኪሎ ግራም የሚመዝን ወንድ ልጅ በቀዶ ህክምና በሰላም ተገላግላለች።
ከህጻኑ…