የቱኒዚያ ፓርላማ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተቋቋመውን ምሁራንን ያካተተውን አዲስ መንግስት አፀደቀ
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የቱኒዚያ ፓርላማ በጠቅላይ ሚኒስትር ሂቼም መቺቺ የተቋቋመውን ምሁራንን ያካተተውን አዲስ መንግስት አፀደቀ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዚህ በፊት እንደነበረው ከፖለቲካ ፓርቲዎች አባላት በተቃራኒ በመንግስታቸው ውስጥ ባለሙያዎችን አካተዋል ፡፡
የፖለቲካ…