Fana: At a Speed of Life!

የልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ምርቶችን በጥራትና በፍጥነት ወደ ወደብ ለማድረስ የሚያስችሉ ሥራዎች እየተሰሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ማህበር የአንድ መስኮት አገልግሎት ማዕከል አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። ማዕከሉን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) እና የኢትዮ ጅቡቲ…

ሕወሓት ከፖለቲካ ፓርቲነት ተሠረዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) ከፖለቲካ ፓርቲነት መሠረዙን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከፖለቲካ ፓርቲነት መሠረዙን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ ባወጣው መግለጫ…

ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የኩፍኝ ክትባት ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል የተቀናጀ የኩፍኝ ክትባት ዘመቻ፣ ሥርዓተ ምግብና፣ የእናቶችና ሕጻናት ጤና አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ተካሄደ። በ42 ወረዳዎች እና በ8 ከተማ መሥተዳድሮች ለሚገኙ ከ332 ሺህ በላይ ሕጻናት ተደራሽ ለማድረግ የታለመ ዘመቻ…

አሜሪካ ከሶርያ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማደስ እንደምትፈልግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በሶርያ ላይ ተጥሎ የቆየውን ማዕቀብ እንደምታነሳና ግንኙነቷን ለማደስ እንደምትፈልግ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስታወቁ፡፡ በመካከለኛው ምስራቅ ይፋዊ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ፕሬዚዳንቱ፤ ከሶርያ ፕሬዚዳንት አሕመድ አልሻራ ጋር በሳዑዲ…

የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች የላቀ ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በሁሉም ዘርፍ የተገኙ ስኬቶችን አጉልቶ ለማሳየት የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች የላቀ ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል ሲሉ በብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ "ድኅረ…

በማዕከሉ አዲስ የዲጂታል ኢንተርፕራይዝ አሠራር መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ዲጂታል ኢንተርፕራይዝ የተሰኘ አዲስ አሠራር መሰጠት መጀመሩን የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። ሚኒስቴሩ ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል ሁለቱ በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መሰጠት…

ሀገር አቀፍ የምግብ ጥራት ደረጃን ሙሉ በሙሉ ለመተግበር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር አቀፍ የምግብ ጥራት ደረጃን በዚህ አመት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታውቋል። አስገዳጅ ደረጃ የወጣላቸው የምግብ ምርቶች ከባለስልጣኑ ውጭ በሶስተኛ ወገን…

ዓመታዊው የርክበ ካኅናት የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ችግሮችን በሰላማዊ ውይይት በመፍታት ሀገር እፎይታ እንድታገኝ ማድረግ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት አቡነ ማትያስ ገለጹ፡፡…

ብሔራዊ ጥቅምን የሚተገብር ዜጋ መፍጠር ለሀገር ኅልውና ወሳኝ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ ጥቅምን የሚረዳ እና የሚተገብር ዜጋ መፍጠር ለሀገር ኅልውና እና የግዛት አንድነት መከበር ወሳኝ መሆኑን ምሁራን አስገነዘቡ፡፡ ሉዓላዊነት፣ የግዛት አንድነት፣ የተረጋጋ ፖለቲካ እና ደኅንነቱ የተጠበቀ ሀገርን መገንባት ከብሔራዊ ጥቅሞች…

የኮሪደር ልማቱ የአደጋ ስጋትን በመቀነስ አስተዋፅኦ እያበረከተ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማቱ የአደጋ ስጋትን በመቀነስ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ መሆኑን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ኮማንደር አሕመድ መሐመድ ገለጹ፡፡ ከዚህ ቀደም ውስብስብ በሆኑ የኤሌክትሪክ ገመዶች ሳቢያ አደጋዎች…