Fana: At a Speed of Life!

ሀገር አቀፍ የምግብ ጥራት ደረጃን ሙሉ በሙሉ ለመተግበር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር አቀፍ የምግብ ጥራት ደረጃን በዚህ አመት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታውቋል። አስገዳጅ ደረጃ የወጣላቸው የምግብ ምርቶች ከባለስልጣኑ ውጭ በሶስተኛ ወገን…

ዓመታዊው የርክበ ካኅናት የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ችግሮችን በሰላማዊ ውይይት በመፍታት ሀገር እፎይታ እንድታገኝ ማድረግ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት አቡነ ማትያስ ገለጹ፡፡…

ብሔራዊ ጥቅምን የሚተገብር ዜጋ መፍጠር ለሀገር ኅልውና ወሳኝ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ ጥቅምን የሚረዳ እና የሚተገብር ዜጋ መፍጠር ለሀገር ኅልውና እና የግዛት አንድነት መከበር ወሳኝ መሆኑን ምሁራን አስገነዘቡ፡፡ ሉዓላዊነት፣ የግዛት አንድነት፣ የተረጋጋ ፖለቲካ እና ደኅንነቱ የተጠበቀ ሀገርን መገንባት ከብሔራዊ ጥቅሞች…

የኮሪደር ልማቱ የአደጋ ስጋትን በመቀነስ አስተዋፅኦ እያበረከተ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማቱ የአደጋ ስጋትን በመቀነስ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ መሆኑን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ኮማንደር አሕመድ መሐመድ ገለጹ፡፡ ከዚህ ቀደም ውስብስብ በሆኑ የኤሌክትሪክ ገመዶች ሳቢያ አደጋዎች…

እየተመናመነ ያለውን የአዞ ዝርያ የመታደግ ሥራ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ኃይቆችና ወንዞች የሚገኘው የናይል አዞ ዝርያ በቁጥርና በሥርጭት እየተመናመነ መምጣቱን ተከትሎ የአዞ ዝርያን በዘላቂነት የመጠበቅ ሥራ እየተከናወነ ነው፡፡ በዚሁ መሠረት በጫሞ እና አባያ ኃይቆች ውስጥ የሚገኘውን በተፈጥሮው እጅግ ትልቅ…

ቻይና እና ብራዚል የሩሲያ-ዩክሬን የሰላም ንግግርን እንደሚደግፉ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና እና ብራዚል የሩሲያ-ዩክሬን የሰላም ንግግርን እንደሚደግፉ አስታውቀዋል። የሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ንግግር በመጪው ሐሙስ በቱርክ ኢስታንቡል ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል። የቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ጂንፒንግ እና የብራዚሉ አቻቸው ሉላ ዳ…

ከ2 ሚሊየን ብር በላይ በህይወት ከሌለ ደንበኛ ሂሳብ ወደ ሌላ ሂሳብ በማስተላለፍ ወንጀል የተከሰሱ በእስራት እና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ2 ሚሊየን ብር በላይ በህይወት ከሌለ ደንበኛ ሂሳብ ወደ ሌላ ሂሳብ በማስተላለፍ የሙስና ወንጀል የተከሰሱ የባንክ ሰራተኛን ጨምሮ ሰባት ግለሰቦች በጽኑ እስራት እና በገንዘብ እንዲቀጡ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ከፍተኛ የሙስና ጉዳዮች…

ሀድያ ሆሳዕና ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን 3 ለ 2 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በሀዋሳ ዩንቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው 29ኛ ሳምንት የሊጉ መርሐ ግብር ሀድያ ሆሳዕና በየነ ባንጃ እና…

የአፍሪካ ህብረት የሃይማኖት ተቋማት የሚያደርጉትን የሰላም ውይይትና አብሮነት ይደግፋል – መሃሙድ አሊ ዩሱፍ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት በአህጉሪቱ የሃይማኖት ተቋማት የሚያደርጉትን የሰላም ውይይትና አብሮነት ይደግፋል ሲሉ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሃሙድ አሊ ዩሱፍ ተናግረዋል። በ3ኛው ዓለም አቀፍ የሰላም፣ የአብሮነትና የልማት ጉባኤ ላይ ሊቀመንበሩ…

ሽብርተኝነትን በመከላከል የቀጣናውን ሰላም ለማረጋገጥ በትብብር መስራት ይገባል -አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሽብርተኝነት እና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በብቃት በመከላከል የቀጣናውን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ ሀገራት በትብብር ሊሰሩ እንደሚገባ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ። የአፍሪካ የመረጃና…