ሠራዊቱ ከተልዕኮው ባሻገር ሰፋፊ የልማት ሥራ እያከናወነ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መከላከያ ሠራዊት ሀገራዊ ተልዕኮውን ከመፈፀም ጎን ለጎን ሰፋፊ የልማት ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ።
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ በመከላከያ ተቋማት የኮሪደር ልማት አካል የሆኑ…