Fana: At a Speed of Life!

ደን የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም ያለውን ሚና ለማሳደግ ምርምር እየተካሄደ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የደን ሃብት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም ያለውን ሚና ለማሳደግ የሚያስችል ጥናትና ምርምር እየተካሄደ መሆኑን የኢትዮጵያ ደን ልማት አስታወቀ። የኢትዮጵያ ደን ልማት ዋና ዳይሬክተር አቶ ከበደ ይማም…

ውል ተፈጽሞባቸው ሰው ያልገባባቸው በዕጣ የተላለፉ የመኖሪያ እና የንግድ ቤቶች መጨረሻ …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ዓመታት በ20/80፣ 40/60 እና በጨረታ የመኖሪያ እና የንግድ ቤቶች ተላልፈው ውል ቢፈጸምባቸውም እስከ አሁን ዕድለኞች ያልገቡባቸው በመኖራቸው “ለሕገ-ወጥ ድርጊት” እየዋሉ መሆኑ ይነሳል፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት “በዕጣና በጨረታ…

የኢትዮጵያ ልዑክ ከአየር ንብረት ኢንቨስትመንት ድጋፍ ዋና ሥራ አስኪያጅ  ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዘርባጃን ባኩ እየተካሄደ በሚገኘው የኮፕ 29 ጉባዔ እየተሳተፈ ያለው የኢትዮጵያ ልዑክ ከአየር ንብረት ኢንቨስትመንት ድጋፍ ዋና ሥራ አስኪያጅ ታሪዬ ግባድጌሲን ጋር ተወያየ፡፡ ከጉባዔው ጎን ለጎን የተደረገው ይህ ውይይት የደን ልማት ላይ ያተኮረ…

የምክክር ኮሚሽኑ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እንዲፈጠር አስተዋጽኦ አለው – የአውሮፓ ህብረት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እና መረጋጋት እንዲፈጠር በማድረግ ገንቢ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው የአውሮፓ ህብረት ገለጸ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ሶፊ…

ከተሞችን ለኑሮ ምቹ ለማድረግ በሚሠራው ሥራ ትርጉም ያለው ርምጃ ተራምደናል- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተሞቻችንን ለእድገት እና ለኑሮ በይበልጥ ምቹ ለማድረግ ከመጀመሪያው ምዕራፍ ልምዶችን በመቀመር ትርጉም ያለው ርምጃ ተራምደናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ…

በፍራንኮ ቫሉታ ይገቡ የነበሩ መሰረታዊ የፍጆታ ሸቀጦች በመደበኛ የንግድ ባንኮች የመተማመኛ ሰነድ እንዲገቡ ተወስኗል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በፍራንኮ ቫሉታ ከውጭ የሚገቡ መሰረታዊ የፍጆታ ሸቀጦች በመደበኛ የንግድ ባንኮች የመተማመኛ ሰነድ (ኤል ሲ) አማካኝነት እንዲገቡ መወሰኑን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ገለጹ፡፡ መንግስት በመሰረታዊ የንግድ ሸቀጦች ላይ የምርት እጥረት እንዳይከሰት…

ሰሚራ – ሀገር አቋራጭ የከባድ መኪና አሽከርካሪዋ እንስት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሚራ ይማም ለወንዶች ብቻ የተፈቀደ እስከሚመስል ሴቶች እምብዛም በማይሰማሩበት የሀገር አቋራጭ የከባድ መኪና አሽከርካሪነት የስራ መስክ የተሰማራች የሁለት ልጆች እናት ናት:: በአስራዎቹ እድሜ በነበረችበት ወቅት በአንድ ድርጅት የመንገድ ሥራ ማሽኖች…

የሁቲ አማጺ ቡድን በአሜሪካ የጦር መርከቦች ላይ ጥቃት ፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በየመን የሚንቀሳቀሰው የሁቲ አማጺ ቡድን በሁለት የአሜሪካ የጦር መርከቦች ላይ በድሮን እና በሚሳዔል የታገዘ ጥቃት መፈጸሙ ተነገረ። ቡድኑ ንብረትነታቸው የአሜሪካ የሆኑ የጦር አውሮፕላን ተሸካሚ የሆነችውን መርከብ ጨምሮ በሁለት መርከቦች ላይ ጥቃት…

ለኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ መከላከል ፕሮጀክቶች የዓለም ማህበረሰብ ድጋፍ ማድረግ አለበት – ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋምና ለመከላከል ኢትዮጵያ እያከናወነቻቸው ለምትገኘውና መሰል ፕሮጀክቶች ዓለምአቀፉ ማኀበረሰብ ድጋፍ ማድረግ እንደሚገባው ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በአዘርባጃን ባኩ እየተካሄደ በሚገኘው የተባበሩት…

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፉን ማዘመን እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የያዘችውን ዘርፈ-ብዙ ዕድገት የሚመጥን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ለመገንባት ዘርፉን ማዘመን እንደሚገባ ተመላከተ፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ የ2017 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም የሴክተር ግምገማ…