የሀገር ውስጥ ዜና ቆሻሻን በአግባቡ በማስወገድ ጽዱ ሀገርን ለትውልድ ለማስተላለፍ እየተሰራ ነው Melaku Gedif Jun 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለተኛው ዙር ክልል ዓቀፍ የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል። የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሌሊሴ ነሜ (ኢ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷ ጽዱ ኢትዮጵያን ባህል ማድረግ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ በ7 ቢሊየን ብር ወጪ እየተገነባ የሚገኘው የኢንዱስትሪ መንደር… Melaku Gedif Jun 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በ7 ቢሊየን ብር ወጪ ግንባታው እየተጠናቀቀ የሚገኘውን የኢንዱስትሪ መንደር ለአገልግሎት ለማብቃት በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ፡፡ ከንቲባ አዳነች በአዲስ አበባ ከተማ በ7 ቢሊየን ብር ወጪ ግንባታው…
የሀገር ውስጥ ዜና የሎጂስቲክስ ዘርፉን የሚያሳልጥ የማሻሻያ ሥራ እየተከናወነ ነው Melaku Gedif Jun 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሎጂስቲክስ ዘርፉን ማሳለጥ የሚያስችሉ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው አለ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር፡፡ በሀገር ውስጥ አስመጪና ላኪ ዘርፍ ላይ የተሰማሩ ባለሃብቶች የሚገጥሟቸውን ችግሮች ለመፍታት ያለመ ውይይት እየተካሄደ…
ስፓርት አዳም ላላና ራሱን ከእግር ኳስ አገለለ Melaku Gedif Jun 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው የሊቨርፑል የቀድሞ ተጫዋች አዳም ላላና ራሱን ከእግር ኳስ አግልሏል። የመሐል ሜዳ ተጫዋቹ አዳም ላላና በ37ዓመቱ ጫማ መስቀሉን በዛሬው ዕለት አረጋግጧል፡፡ በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ቆይታው በ305 ጨዋታዎች የተሳተፈ ሲሆን÷…
ስፓርት ተጠባቂው የ90 ደቂቃ ፍልሚያ… Hailemaryam Tegegn Jun 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ መድንን ሻምፒዮን በማድረግ ከሊጉ ከሚሰናበቱ አራት ክለቦች መካከል 3ቱን ከወዲሁ ወደ ከፍተኛ ሊግ ሸኝቶ የውድድር አመቱን ሊቋጭ ሦስት ጨዋታዎች ብቻ ቀርተውታል፡፡ አዳማ ከተማ፣ ስሑል ሽረ እና ወልዋሎ አዲግራት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮንስትራክሽን ዘርፉን ለማዘመን በትኩረት እየተሰራ ነው – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ Melaku Gedif Jun 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮንስትራክሽን ዘርፉን ይበልጥ ለማሳደግና ለማዘመን በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ፡፡ ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ እና የምስራቅ አፍሪካ መሰረተ ልማት ኤክስፖ በነገው ዕለት በአዲስ አበባ…
ፋና ስብስብ ዐይነ ስውሯ የስፌት ባለሙያ… Mikias Ayele Jun 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሐና ደበሌ በስምንት ዓመት እድሜዋ በገጠማት ድንገተኛ ሕመም ምክንያት የዐይን ብርሃኗን አጥታለች። በልጅነቷ ማየት አለመቻሏን አገናዝባ ጉዳቱን መመዘን ባትችልም አሁን ላይ በአቅም ማነስ ምክንያት ከትምህርት እና ከተለያዩ ሥራዎች መስተጓጎሏ ቁጭት…
የሀገር ውስጥ ዜና የመገናኛ ብዙኃን ሥራዎች በጊዜና ብሔራዊ ጥቅም ዓውድ ሊበየኑ ይገባል- አቶ ዛዲግ አብርሃ abel neway Jun 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙኃን በሚሰሯቸው ይዘቶች ለውጦችን ሊረዱ ይገባል አሉ የአፍሪካ አመራር ልሕቀት አካዳሚ ፕሬዚዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ፡፡ አቶ ዛዲግ አብርሃ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን አመራሮች እና ባለሙያዎች በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ሥልጠና እየሰጡ ነው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ቁልፍ የሕዝብ መረጃ ልውውጥ ሥርዓት አባል ሆነች Mikias Ayele Jun 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ አቪዬሽን ድርጅት ቁልፍ የሕዝብ መረጃ ልውውጥ ሥርዓት (ፒኬዲ) አባል መሆኗን የሚያረጋግጥ ሰርተፍኬት ተቀብላለች። ሰርተፍኬቱን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የዓለም አቀፉ የሲቪል…
የሀገር ውስጥ ዜና “ጋዜጠኞች ቅጥፈትን እንጂ በትህትና እና በእውቀት መተቸት አልተከለከሉም” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) Hailemaryam Tegegn Jun 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚዲያ ባለሙያዎች ጉዳዮችን በትህትና እና በእውቀት ሊተቹ እና ሊጠይቁ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሕዝብና የግል ሚዲያ ባለሙያዎች ጋር ባደረጉት ውይይት ወቅት እንደተናገሩት ፥ ጋዜጠኞች የኢትዮጵያን…