እንደ ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት ያሉ ታሪካዊ ምልክቶች የሀገርን ዓለም አቀፍ ገፅታ ለማሳደግ ሚናቸው የጎላ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እንደ ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት ያሉ ታሪካዊ ምልክቶች የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ ገፅታ በማሳደግ ረገድ ትልቅ ሚና እንደሚጫወቱ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስገነዘበ፡፡
የታደሰው ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት፣ ባሕላዊ ቅርስን ለኢኮኖሚ እድገት አስትዋጽኦ…