Fana: At a Speed of Life!

የእንሥሣት ወጪ ንግድን ለማሳደግ የተሰራው ሥራ ውጤት እያመጣ ነው – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የእንሥሣት ወጪ ንግድን ለማሳደግ የምታከናውነው ተግባር ውጤት እያመጣ መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ። ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያን ጨምሮ በመንግስት የተወሰዱ ርምጃዎች በዘርፉ…

ለቅርሶች ጥገና የሚውል ኖራ የሚያመርት ፋብሪካ ለመገንባት ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ለታሪካዊ ቅርሶች ጥገና ግብዓት የሚውል ኖራ የሚያመርት ፋብሪካ ለመገንባት የሚያስችል ዝግጅት ሥራ መጠናቀቁን የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ኃላፊ መልካሙ ፀጋዬ እንዳሉት፤ ለታሪካዊ ቅርሶች ጥገና ግብዓት…

የቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ቀን እየታሰበ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ በአዳማ ከተማ የእግር ጉዞን ጨምሮ በተለያዩ ዝግጅቶች እየታሰበ ነው፡፡ ቀኑ በየዓመቱ ሚያዝያ 30 የሚታሰብ ሲሆን፤ ዘንድሮም በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ78ኛ በኢትዮጵያ ለ67ኛ ጊዜ…

በበልግ ወቅት የተሻለ ምርት ለማግኘት ውጤታማ ሥራ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ትግራይ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች በበልግ ወቅት የተሻለ ምርት ለማግኘት የሚያስችል ውጤታማ ሥራ እያከናወኑ መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አሥተዳደር ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አበራ ከደነው፤ በበልግ ወራት 22 ሺህ…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በሩሲያ የድል በዓል ላይ ለመታደም ሞስኮ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በነገው ዕለት በሚከበረው 80ኛው የሩሲያ የድል በዓል ላይ ለመታደም ዛሬ ማለዳ ሞስኮ ገብተዋል። ፕሬዚዳንት ታዬ ሞስኮ ሲደርሱ በሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የሥራ ኃላፊ አናቶሊ ባሽኪን አቀባበል…

የተፈጥሮና ሰው ሠራሽ ማዳበሪያን ቀላቅሎ መጠቀም ምርታማነት እንደሚያሳድግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣዩ የመኸር ወቅት የተፈጥሮ ማዳበሪያን ከሰው ሠራሽ ማዳበሪያ ጋር ቀላቅሎ በመጠቀም ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ እንደሚገባ ግብርና ሚኒስቴር አስገንዝቧል፡፡ በሚኒስቴሩ የአፈር ሃብት ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ሊሬ አብዬ እንዳሉት፤ የተፈጥሮ…

በመዲናዋ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ እንደሚሰጥ የከተማ አስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታወቀ። የክትባት ዘመቻው ከግንቦት 6 እስከ 15 ቀን 2017 ዓ.ም የሚካሄድ መሆኑ ተገልጿል። የጤና ቢሮው ለፋና ሚዲያ…

ማንቼስተር ዩናይትድ ከአትሌቲክ ቢልባኦ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዩሮፓ ሊግ ግማሽ ፍፃሜ የመልስ ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ምሽት 4 ሠዓት ላይ አትሌቲክ ቢልባኦን ያስተናግዳል። በመጀመሪያው ዙር ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ ወደ ስፔን አቅንቶ 3 ለ 0 በሆነ ውጤት ማሸነፉ ይታወሳል።…

የኢንዱስትሪ ዘርፍ ስኬታማ የልማት አፈጻጸሙን እንዲቀጥል የሚሠራው ሥራ ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪው ዘርፍ የኢኮኖሚ ሽግግር እንዲያመጣና የልማት ጉዞውን በስኬት እንዲያጠናቅቅ ለማድረግ ፖሊሲና ስትራቴጂ ተነድፎ በውጤታማ ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…

ከ4 ቢሊየን ብር በላይ የገበያ ትስስር የተፈጠረበት ኤክስፖ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ከ4 ቢሊየን ብር በላይ የገበያ ትስስር መፈጠሩን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ በሦስተኛው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ማጠቃለያ መርሐ ግብር ላይ ባደረጉት ንግግር ማምረት የህልውና አጀንዳ…