ለኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ መከላከል ፕሮጀክቶች የዓለም ማህበረሰብ ድጋፍ ማድረግ አለበት – ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋምና ለመከላከል ኢትዮጵያ እያከናወነቻቸው ለምትገኘውና መሰል ፕሮጀክቶች ዓለምአቀፉ ማኀበረሰብ ድጋፍ ማድረግ እንደሚገባው ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ገለጹ፡፡
ፕሬዚዳንቱ በአዘርባጃን ባኩ እየተካሄደ በሚገኘው የተባበሩት…