Fana: At a Speed of Life!

የፋሲል አብያተ መንግስት ጥገና ታሪካዊ ይዘቱን ጠብቆ በፍጥነት እየተከናወነ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ የፋሲል አብያተ መንግስት ጥገና ታሪካዊ ይዘቱን ጠብቆ በፍጥነት እየተከናወነ መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ በጎንደር ከተማ የሚከናወኑ የልማት ስራዎችን ሂደት ጎብኝተዋል።…

ዶናልድ ትራምፕ የመጀመሪያቸውን ትልቅ የተባለ ሹመት ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የመጀመሪያቸውን ትልቅ የተባለ ሹመት ሰጥተዋል፡፡ ድብቋና ስትራቴጂስት በመባል የሚታወቁት የ67 ዓመቷ ሱዚ ዋይልስን የነጩ ቤተ-መንግስት የጽህፈት ቤት ኃላፊ (ቺፍ ኦፍ ስታፍ) አድርገው ሾመዋል፡፡…

የአፍሪካ ሀገራት የስርዓተ-ጾታና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትሮችና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ውይይት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሀገራት የስርዓተ-ጾታና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትሮችና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ውይይት የተለያዩ ውሣኔዎችን በማፅደቅ ተጠናቋል። በውይይቱ በሴቶች እና ታዳጊ ሴቶች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለማስቆም በአፍሪካ ህብረት የተደረሰውን ስምምነት…

የሲዳማ ክልል በጤና ኤክስቴንሽን ዘርፍ ውጤት ማምጣት መቻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል በጤና ኤክስቴንሽን ዘርፍ ውጤት ማምጣት መቻሉ ተገለፀ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞና የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ሰላማዊት መንገሻን ጨምሮ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የክልሉ ጤና ቢሮ የ2016…

ከረሃብ ነፃ ዓለም ጉባኤ ላይ የተሳተፉ መሪዎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በተካሄደው ከረሃብ ነፃ ዓለም ጉባኤ ላይ ተሳታፊ የነበሩ መሪዎች ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለመሪዎቹ አሸኛኘት ማድረጋቸውን የውጭ ጉዳይ…

የሲሚንቶ አምራቾች በመረጧቸው አከፋፋዮች ምርታቸውን ማቅረብ እንደሚችሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲሚንቶ አምራቾች በመረጧቸው አከፋፋዮች ምርታቸውን ለተጠቃሚው ማቅረብ እንደሚችሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ከሲሚንቶ አምራቾች ጋር የምርት አቅርቦትና ፍላጎት ለማጣጣም በሚቻሉባቸው ጉዳዮች ላይ የሚመክር መድረክ…

አህጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ትግበራን ለማሳለጥ ለዲጂታል አሰራሮች ትኩረት መስጠት እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አህጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ትግበራን ለማሳለጥ ለዲጂታል አሰራሮች ትኩረት መስጠት እንደሚገባ ተጠቆመ። በቻይና አውሮፓ ዓለም አቀፍ ቢዝነስ ትምህርት ቤት የአፍሪካ ካምፓስ ዳይሬክተር ፕሮፌሰር ማቲው ሳሚኒይ እንዳሉት÷ የበለጸገች አፍሪካን…

አቶ አረጋ ከበደ የመገጭ መስኖ ግድብ ፕሮጀክትን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የመገጭ መስኖ ግድብ ፕሮጀክት የግንባታ ሂደትን እየጎበኙ ይገኛሉ። ርዕሰ መስተዳድሩ ዛሬ ረፋድ ላይ ጎንደር ከተማ የገቡ ሲሆን÷ በቆይታቸው  በከተማው የኮሪደር ልማት ስራዎችን ጨምሮ የተለያዩ የልማት…

የህዝቦችን ግንኙነት ለማጠናከር የባህልና ስፖርት ዘርፍ አቅምን መጠቀም ይገባል-ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝቦችን የእርስ በእርስ ግንኙነት ለማጠናከር የባህልና ስፖርት ዘርፍ አቅምን መጠቀም ይገባል ሲሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ተናገሩ፡፡ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ጋር በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ…

የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ አየር መንገድን በ1 ወር ውስጥ ወደ ስራ ለማስገባት ዝግጅት ተጠናቋል – አቶ መስፍን ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ አየር መንገድ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ወደ ስራ እንደሚገባ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ገለጹ። አቶ መስፍን ጣሰው እንደገለጹት፤ አየር መንገዱ በራዕዩ መሰረት ሊደርስበት ያቀደው…