Fana: At a Speed of Life!

ኤርባስ ኤ350-1000 አውሮፕላን የመጀመሪያ በረራውን ወደ ናይጀሪያ ሌጎስ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርባስ ኤ350-1000 አውሮፕላን የመጀመሪያ በረራውን በዛሬው ዕለት ወደ ናይጀሪያ ሌጎስ አድርጓል፡፡ ሌጎስ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን ኤርባስ ኤ350-1000 አውሮፕላን በደመቀ ሁኔታ…

የማህበራዊ አገልግሎት ተጠቃሚዎችን በአንድ ቋት መመዝገብ የሚያስችል የዲጂታል ስርዓት ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህበራዊ አገልግሎት ተጠቃሚዎችን በአንድ ቋት መመዝገብ የሚያስችል የዲጂታል ስርዓት የሙከራ ስራ ጀምሯል፡፡ በዚሁ ወቅት የሴቶችና ማህራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ÷የዲጂታል ስርዓቱ የማህበራዊ አገልግሎት ተጠቃሚዎችን መረጃ በትክክል…

የትምህርት ሚኒስቴር ከሩሲያ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ከሩሲያ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ በትብብር ለመስራት የሚያስችለውን የስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል። ስምምነቱ፥ በእኩልነት፣ በጋራ ተጠቃሚነትና ውጤታማነት መርህ ላይ በመመስረት…

ኢትዮጵያና ቼክ ሪፐብሊክ በከባድ ኢንዱስትሪ ማምረቻዎችና በግብርና  በትብብር መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ቼክ ሪፐብሊክ በከባድ ኢንዱስትሪ ማምረቻዎች፣ በግብርና ፣በመከላከያ እና በሙዚየም ጉዳዮች በትብብር መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኢትዮጵያ የቼክ ሪፐብሊክ…

ለአሸባሪው ሸኔ ሊተላለፍ የነበረ የመገናኛ ሬዲዮ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ6ኛ ዕዝ የአንድ ኮር አባላት ከሕብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ ለአሸባሪው ሸኔ ቡድን ሊተላለፍ የነበረ የመገናኛ ሬዲዮ መያዙ ተገልጿል፡፡ መነሻውን አዲስ አበባ አድርጎ አሊ ዲሮ ወደተባለ ቦታ ለአሸባሪው ቡድን ሊደርስ የነበረ 21 ዘመናዊ የመገናኛ…

የዓድዋ ድል መታሰቢያ አዲስ አበባን የኮንፈረንስና የስበት ማዕከል እያደረጋት ይገኛል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል መታሰቢያ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንሶችን በማስተናገድ አዲስ አበባን የኮንፈረንስና የስበት ማዕከል እያደረገ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ከንቲባዋ ባስተላለፉት መልዕከት÷ በኢትዮጵያ፣ አፍሪካ ህብረትና…

በኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የተመራው ልዑክ ከኢንተርፖል ኃላፊዎች ጋር መከረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የተመራው ልዑክ ከኢንተርፖል ኃላፊዎችና የተለያዩ ሀገራት የፖሊስ ተቋማት ኃላፊዎች ጋር ተወያይቷል፡፡ በእንግሊዝ ስኮትላንድ 92ኛው የኢንተርፖል ጠቅላላ ጉባዔ እየተካሄደ ሲሆን፥…

በዘላቂ የግብርና ሥራ የታየው የኢትዮጵያ ርምጃ በ”ከረሃብ ነፃ ዓለም” ጉባኤ ላይ ቀርቧል – ጠ/ሚ ዐቢይ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘላቂ የግብርና ሥራ የታየው የኢትዮጵያ ርምጃ በ"ከረሃብ ነፃ ዓለም" ጉባኤ ላይ መቅረቡን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ የ "ከረሃብ ነፃ…

ለሀገር በቀል የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች 3 ነጥብ 75 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገር በቀል የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የ3 ነጥብ 75 ሚሊየን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ መደረጉ ተገለፀ፡፡ በአሁኑ ወቅት በአጠቃላይ 5 ሺህ የሚሆኑ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች በሀገሪቱ ተመዝግበው እየተንቀሳቀሱ ሲሆን÷ በዘላቂ ልማት…

የተባበሩት አረብ ኢምሬቶች የኢትዮጵያን የአየር ንብረት ለውጥ ንቅናቄን ለመደገፍ ቁርጠኝነቷን በድጋሚ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኢምሬቶች የኢትዮጵያን የአየር ንብረት ለውጥ ንቅናቄን ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኗን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሼክ ሻክቦት ናህያን ገለጹ፡፡ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው "ከረሃብ ነፃ ዓለም" ዓለም አቀፍ…