Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮ ቴሌኮም 5ኛ ትውልድ የኢንተርኔት አገልግሎትን በወላይታ ሶዶ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም አምስተኛ ትውልድ የኢንተርኔት አገልግሎትን በወላይታ ሶዶ ከተማ አስጀምሯል፡፡ በመርሐ ግብሩ የተገኙት የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ÷ 5ኛ ትውልድ የኢንተርኔት አገልግሎት ዘመኑ የደረሰበት ከፍተኛ ቴክኖሎጂ…

አርሰናል በኒውካስል ዩናይትድ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ10ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ወደ ሴንት ጀምስ ፓርክ አቅንቶ ኒውካስል ዩናይትድን የገጠመው የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል 1 ለ 0 ተሸንፏል፡፡ የኒውካስል ዩናይትድን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ አሌክሳንደር ኢሳክ 12ኛው ደቂቃ ላይ ከመረብ…

ሠራዊቱ ሰላምን ከማስፈን በተጓዳኝ በልማቱም ውጤታማ ሥራ እያከናወነ ነው – ወ/ሮ አለሚቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሠራዊት ሕግን ከማስከበርና ሰላምን ከማስፈን በተጓዳኝ ለልማት እያደረገ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ ገለፁ። የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ አመራር አባላትና የመከላከያ ሠራዊቱ ከፍተኛ…

276 ኢትዮጵያውያን ከኬንያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ በእስር ቤት የነበሩ 276 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡ ኢትዮጵያውያኑ በሕገ-ወጥ ደላሎች ተታልለው ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመሻገር ሲሞክሩ በኬንያ ፖሊስ ቁጥጥር ስር…

የኮሪደር ልማት ሥራዎች ግለታቸውን ጠብቀው እንዲቀጥሉ እየተሰራ ነው- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ስራዎች ግለታቸውን ጠብቀው እንዲቀጥሉ በትኩረት ይሰራል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድሩ በከተማው የተመረጡ ኮሪደሮችን መልሶ ለማልማት በተዘጋጀ ዕቅድ ላይ…

ሚኒስቴሩ የደረሱ ሰብሎች ወቅቱን ባልጠበቀ ዝናብ እንዳይበላሹ ጥንቃቄ እንዲደረግ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደረሱ ሰብሎች ወቅቱን ባልጠበቀ ዝናብ እንዳይበላሹ ጥንቃቄ በማድረግ በፍጥነት መሰብሰብ እንደሚገባ የግብርና ሚኒስቴር አሳስቧል፡፡ ሚኒስቴሩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መረጃ÷ እንደ ሀገር በሁሉም አካባቢዎች እየታየ ያለው የሰብል ቁመና…

ብልጽግና ፓርቲና የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ በጠንካራ ፓርቲ ግንባታ ዙሪያ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በቻይና ያደረጉት ጉብኝት ስኬታማ እንደነበር በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ እና በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ አቶ አደም…

በመረጃ የበላይነት የያዘ ሃይልና ሀገር በሌሎች ሁኔታዎች ላይ የማሸነፍ እድሉ ሰፊ ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በመረጃ የበላይነት የያዘ ሃይልና ሀገር በሌሎች ሁኔታዎች ላይ የበላይነት የመያዝና የማሸነፍ እድሉ ሰፊ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ የብሔራዊ ደኅንነት ዩኒቨርሲቲ በማስተርስ መርሐ ግብር ለመጀመሪያ ጊዜ…

በክልሉ በመኸር እርሻ እስካሁን 6 ሚሊየን ኩንታል ምርት መገኘቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮ የመኸር እርሻ ከለማው ሰብል እስካሁን 6 ሚሊየን ኩንታል ምርት መገኘቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ሃላፊ በሪሶ ፈይሳ እንደገለጹት÷ በክልሉ የመኸር እርሻ 10 ነጥብ 85 ሚሊየን…

ኢትዮ-ቴሌኮም ወላይታ ሶዶን ስማርት ከተማ ለማድረግ በቅንጅት እንደሚሠራ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ሶዶ ከተማን ስማርቲ ከተማ ለማድረግ የሚያስችሉ ቅደመ ዝግጅት ሥራዎች ዙሪያ ውይይት ተካሂዷል። የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ በኢትዮጵያ የተጀመረውን ዲጂታል ሥርዓት በማዘመን በሁሉም ዘርፍ…