Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል ግብርናውን በማዘመን ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ግብርናውን በማዘመን ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑ ተገልጿል። የኦሮሚያ ክልል የግብርና ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ሶስተኛ ጉባዔ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽሕፈት ቤት እየተካሄደ ይገኛል።…

ኢትዮጵያ በአውሶም የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዩጋንዳ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ ኅብረት የሶማሊያ ድጋፍና ማረጋጋት ተልዕኮ (አውሶም) የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ በስብሰባው የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) እና ሌሎች የሥራ ሃላፊዎች መገኘታቸውን…

የኢትዮጵያ አቪዬሽን ፎረም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካን የአየር ትራንስፖርት ተደራሽነት ማስፋት ላይ ያተኮረ የኢትዮጵያ አቪዬሽን ፎረም በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በፎረሙ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር)፣ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ፣ የኢትዮጵያ ሲቪል…

በመዲናዋ የሰላም ሰራዊት አባላት የተግባርና የንድፈ ሐሳብ ስልጠና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ 4ኛ ኮርስ አዲስ ምልምል የሰላም ሰራዊት አባላት የተግባርና የንድፈ ሐሳብ ስልጠና በሁሉም ክፍለ ከተሞች ተጀምሯል። ስልጠናው በአካል፣ በንድፈ ሐሳብና በተግባር የበቁ አዲስ የሰላም…

ዘርፉ ለሀገሪቱ ትላልቅ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም የላቀ አስተዋፅኦ አበርክቷል – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፉ ለሀገሪቱ ትላልቅ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም የላቀ አስተዋፅኦ አበርክቷል ሲሉ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ። ሚኒስቴሩ እና ተጠሪ ተቋማት በ2017 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ተስፋ…

በሲዳማ ክልል የቡና ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል የቡና ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በሸበዲኖ ወረዳ ፉራ ቀበሌ በይፋ ተጀምሯል። የክልሉ ቡና፣ ፍራፍሬና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር መስፍን ቃሬ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ እንደገለጹት÷ በክልሉ ከ29 ሚሊየን በላይ…

የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች የኮሪደርና ሌሎች የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል መንግሥት ተቋማት የኢኮኖሚ ዘርፍ የስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በአዲስ አበባ ከተማ የኮሪደርና ሌሎች የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው። የሥራ ኃላፊዎቹ መነሻቸውን ካዛንችስ ኮሪደር ልማት በማድረግ በተለያዩ የመዲናዋ አካባቢዎች የተከናወኑ…

ኢትዮ ቴሌኮምና ቪዛ የዲጂታል ፋይናንስ ተደራሽነትን ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ከቪዛ ኢንክ የደቡብና ምስራቅ አፍሪካ ሪጅን ም/ፕሬዚዳንት ሚካኤል በርነር ጋር ተወያይተዋል፡ በውይይታቸውም በዓለም አቀፍ የዲጂታል የፋይናንስ አገልግሎቶች ላይ አዳዲስ የትብብር ዕድሎችን…

ጠንካራ ተቋም በመገንባት የሴቶችን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ይገባል – ወ/ሮ ሎሚ በዶ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠንካራ ተቋም በመገንባት የሴቶችን ተሳትፎና ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ም/አፈ ጉባዔ እና የሴቶች ኮከስ የበላይ ጠባቂ ወ/ሮ ሎሚ በዶ ገለጹ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴት ተመራጮች ኮከስ የሥራ…

የህዝባችንን ተጠቃሚነት በተጨባጭ ማረጋገጥ ያስፈልጋል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሁለት ቀናት በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የኦሮሚያ ክልል መንግስት እና የብልፅግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የዘጠኝ ወራት የስራ አፈጻጸም ግምገማ ተጠናቋል። ባለፉት ዘጠኝ ወራት ህዝቡን ተጠቃሚ ለማድረግ የተለያዩ ኢኒሼቲቮችን በስራ…