ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ የፈጠረውን ምቹ ሁኔታ ለማስተዋወቅ ጠንካራ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ መጠቀም ይገባል – አቶ አህመድ ሺዴ
አዲስአበባ፣ ሰኔ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለውጭ ኢንቨስትመንት የፈጠረውን ምቹ ሁኔታ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማስተዋወቅ ጠንካራ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ መጠቀም ይገባል አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ።
የውጭጉዳይ ሚኒስቴር ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ስለኢትዮጵያ…