Fana: At a Speed of Life!

የአውሮፓ ህብረት በቅድመና ድህረ ምርጫ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ቀጣዩን ሀገራዊ ምርጫ ከመታዘብ ባለፈ በቅድመና ድህረ ምርጫ ወቅት አስፈላጊውን እገዛ እንዲያደርግ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ።   የአውሮፓ ህብረት የፓርላማ አባላት ተወካዮች ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ ትቀጥላለች – አቶ ደመቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ እና አህጉር አቀፍ ኢኮኖሚያዊ ትስስር እንዲፈጠር የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ። በስዊዘርላንድ ዳቮስ እየተካሄደ ባለው የዓለም ኢኮኖሚክ…

የመንግሥታት ግንኙነት ሥርዓት ረቂቅ አዋጅ ዳግም እንዲታይ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥታት ግንኙነት ሥርዓት ረቂቅ አዋጅ ዳግም እንዲፈተሽ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ፣ የፍትህና የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ጠየቀ።   ቋሚ ኮሚቴው የመንግሥታት ግንኙነት ሥርዓት ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ ትናንት ከባለድርሻ…

በስፖርት ውርርድ ዙሪያ የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ እየተስፋፋ በመጣው የስፖርት ውርርድ (ቤቲንግ) ዙሪያ የውይይት መድረክ ተካሄደ። በኢፌዴሪ ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር ባዘጋጀው መድረክ ላይ በስፖርት ውርርድ ዙሪያ ጥናታዊ ጽሁፍ ቀርቦ ውይይት ተካሂዶበታል። በጥናቱ…

ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ በህዳሴ ግድብ የውኃ አሞላልና አለቃቀቅ የመጨረሻ የስምምነት ረቂቅ ለማዘጋጀት እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ በህዳሴ ግድብ የውኃ አሞላልና አለቃቀቅ የመጨረሻ የስምምነት ረቂቅ ለማዘጋጀት በሱዳን ካርቱም ውይይት ጀምረዋል። የሶስቱ ሃገራት የቴክኒክ እና የህግ ባለሙያዎች እየተሳተፉበት ባለው ውይይት በህዳሴ ግድብ የውኃ አሞላልና…

ኢትዮጵያ የሎጅስቲክስ እና ትራንስፖርት አገልግሎት ስርዓትን የማዘመን ስራ እያከናወነች ነው – አቶ ደመቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ኢትዮጵያ ጠንካራ ዓለም አቀፋዊ የኢኮኖሚ ትስስር ለመፍጠር የሎጅስቲክስ እና ትራንስፖርት አገልግሎት ስርዓትን የማዘመን ስራ እያከናወነች መሆኑን ተናገሩ። በዳቮስ የኢኮኖሚክ ፎረም ላይ የሎጅስቲክስ እና…

በመዲናዋ የሚገኙ 24 የህዝብ የመዝናኛ ፓርኮች ለህዝብ ክፍት ሊሆኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ 24 የህዝብ የመዝናኛ ፓርኮች ለህዝብ ክፍት ሊሆኑ ነው። ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ለአገልግሎት ክፍት የተደረገውን የፈረንሳይ ፓረክ ጎብኝተዋል፡፡ በከተማዋ የሚገኙ የህዝብ የመዝናኛ ፓርኮች ለአገልግሎት…