ጤና የፊት ጭምብል በመጠቀም የሚከሰት የጤና ችግርን ለመከላከል Tibebu Kebede Feb 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፊት ጭምብል (ማስክ) በተለይም በትንፋሽ የሚተላለፉ በሽታዎችን ለመከላከል እንደሚረዳ ይታመናል። ከዚህ ጠቀሜታው ባሻገር ግን በበዛ መልኩ መጠቀም የራሱ ችግሮች እንዳሉት ባለሙያዎች ይገልጻሉ። የፊት ጭምብልን ረዘም ላለ ጊዜ ወይም ሰዓታት…
የሀገር ውስጥ ዜና 104 ኢትዮጵያውያን ከታንዛኒያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Tibebu Kebede Feb 26, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ሰለባ የሆኑ 104 ኢትዮጵውያን በዛሬው ዕለት ከታንዛኒያ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። ተመላሾቹ ኢሪንጋ በሚባለው ግዛት በሚገኝ እስር ቤት ውስጥ የቆዩ መሆናቸውን በታንዛኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል። በቅርቡ…
ቢዝነስ ቪዲዮ የስራ ዕድል ፈጠራ ላይ ያተኮረ ውይይት (ክፍል 1 ) Meseret Demissu Feb 26, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=MmBFcsuexdg&t=303s
ጤና የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ በአልጄሪያ ተገኘ Tibebu Kebede Feb 26, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ በአፍሪካዊቷ አልጀሪያ መገኘቱን የሃገሪቱ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታውቋል። የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ አብደል ራህማን ቢን ቦዚድ ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ፥ ቫይረሱ ከጣሊያን በመጡ ሰዎች ወደ ሀገሪቱ መግባቱን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የኮሮና ቫይረስ ከጣሊያን ወደ ሌሎች የአውሮፓ ሀገራት እየተስፋፋ ነው Meseret Demissu Feb 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ ከጣሊያን ወደ ሎሌች የአውሮፓ ሀገራት እየተስፋፋ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በአሁኑ ወቅት በርካታ የአውሮፓ ሀገራት የኮሮና ቫይረስ በሀገራቸው መከሰቱን አስታውቀዋል፡፡ በዚህ መሰረት ቫይረሱ በኦስትሪያ፣ ክሮሺያ፣ ስዊዘርላንድ፣ ስፔን፣…
የሀገር ውስጥ ዜና የአገልግሎት ጊዜ ያለፈባቸውን መድሃኒቶች ሲያሰራጩ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ Tibebu Kebede Feb 26, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ህጋዊ ፈቃድ ሳይኖራቸው የአገልግሎት ጊዜ ያለፈባቸውን መድሃኒቶች ሲያሰራጩ የተገኙ 13 ካናዳውያን እና 2 ኢትዮጵያውያን ዜጎች በቁጥጥር ስር ዋሉ። በጎንደር ከተማ አስተዳደር የ3ኛ ፖሊስ ጣቢያ ሀላፊ ዋና ሳጅን ደሳለኝ አበራ ለጣቢያችን…
የሀገር ውስጥ ዜና ለ200 ሆቴሎች ዳግም የደረጃ ምደባ ሊካሄድ ነው Tibebu Kebede Feb 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዚህ ዓመት ለ200 ሆቴሎች ዳግም የደረጃ ምደባ ለማካሄድ እቅድ መያዙን የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ በዚህ ዓመት በሀገሪቱ የሚገኙ ሁሉንም ሆቴሎች ዳግም በደረጃ ለመመደብ ከአዲስ አበባ ሆቴል ባለሃብቶች ጋር ውይይት አድርጓል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በጋሞ ዞን በመኪና አደጋ የ8 ሰዎች ህይወት አለፈ Tibebu Kebede Feb 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ከገረሴ ወረዳ ወደ አርባምንጭ ከተማ ሲጓዝ የነበረ ሚኒባስ መኪና በደረሰበት የመገልበጥ አደጋ የ8 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለፀ፡፡ ተሕከርካሪው አርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ቆላ ሼሌ መግቢያ ሲደርስ መገልበጡን የጋሞ ዞን ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ረታ ተክሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጥቁር አንበሳ ዮርዳኖስ ሆስፒታል አካባቢ በደረሰ የእሳት ቃጠሎ 7 ቤቶች ወደሙ Meseret Demissu Feb 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ትናንት ምሽት ጥቁር አንበሳ ዮርዳኖስ ሆስፒታል አካባቢ በደረሰ የእሳት ቃጠሎ 7 ቤቶች ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ተገለጸ። ቃጠሎው ከምሽቱ 1 ሰዓት ከ30 አካባቢ የደረሰ ሲሆን፥ የአዲስ አበባ እሳትና ድንገተኛ አደጋ መከላከልና ዝግጁነት ኮሚሽን…
የሀገር ውስጥ ዜና የሀረሪ ክልልና የድሬዳዋ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች ስልጠና እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Feb 26, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልልና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች ስልጠና በሀረር ከተማ ተጀምሯል። በስልጠናው ላይ ከ580 በላይ የፓርቲው ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ይሳተፉበታል። በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ የብልፅግና ፓርቲ…