በሃገር ውስጥና በውጭ ሀገር ባለሃብቶች ሽርክና 560 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች እየተተገበሩ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ካለፉት ስድስት ዓመታት ወዲህ 560 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች በሃገር ውስጥና በውጭ ሀገር ባለሃብቶች ሽርክና እየተተገበሩ መሆኑን የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ።
የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር መኮንን ኃይሉ እንደተናገሩት…