ሕገ-ወጥ የሰው አዘዋወሪ ደላላዎችን ሰንሰለት ለማቋረጥ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በትብብር እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ-ወጥ የሰው አዘዋወሪ ደላላዎች የዘረጉትን ሰንሰለት ለመበጣጠስ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በትብብር እየተሰራ መሆኑን የፍትሕ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ቀን ዛሬ በአዲስ አበባ በተለያዩ ሁነቶች መከበሩን በሚኒስቴሩ የብሄራዊ…