Fana: At a Speed of Life!

በእርድ ወቅትና ከእርድ በኋላ ለቆዳና ሌጦ ጥራት ሲባል ሊወሰዱ የሚባቸው ጥንቃቄዎች…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቆዳና ሌጦ ምርት ለሀገር ኢኮኖሚ የሚያበረክተውን ከፍተኛ ጥቅም በመገንዘብ ባለድርሻ አካላት በእርድ ወቅት ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ፡፡ በእርድና ከእርድ በኋላም ቀጥለው የተዘረዘሩትን ጥንቃቄዎች መተግበር እንደሚገባ ግብርና ሚኒስቴር…

ሕዝበ ክርስቲያኑ የትንሣዔ በዓልን በአብሮነትና በመረዳዳት ማሳለፍ ይገባዋል – የኃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕዝበ ክርስቲያኑ የትንሣዔ በዓልን በአብሮነትና በመረዳዳት በጋራ ማሳለፍ እንደሚገባው የኃይማኖት አባቶች ገለጹ፡፡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣…

የትንሣኤ በዓልን ስናከብር በኅብረት በመቆምና በመደጋገፍ ሊሆን ይገባል- ርዕሳነ መሥተዳድሮች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መሥተዳድሮች ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ባስተላለፉት መልዕክት፤ በዓሉ የደስታ፣ የፍቅርና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለትንሳዔ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለትንሳዔ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል:- እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ…

ከአነስተኛ ወደ ከፍተኛ ኢንዱስትሪዎች መስፈንጠር እንደሚቻል ከቬይትናም ተሞክሮ መቅሰም ተችሏል – ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአንስተኛ ኢንዱስትሪዎች ወደ ከፍተኛ ኢንዱስትሪዎች መስፈንጠር እንደሚቻል ከቬይትናም ተሞክሮ መቅሰም መቻሉን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ። ቬይትናም በጥቂት ዓመታት ውስጥ በማኑፋክቸሪንግ…

ኢትዮጵያ እና ቬይትናም አረንጓዴ ኢኮኖሚ የመገንባት ራዕይ ይዘው እየሠሩ ነው- ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ቬይትናም አረንጓዴ ኢኮኖሚ የመገንባት ራዕይ ይዘው እየሠሩ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ገለጹ። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቬይትናም ቆይታን አስመልክቶ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ማብራሪያ…

ቻይና በሰው እና በሮቦቶች መካከል የመጀመሪያውን የግማሽ ማራቶን ውድድር አካሄደች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና በዓለም የመጀመሪያ የሆነውን ሰዎች እና ሮቦቶች የተሳተፉበት የግማሽ ማራቶን ውድድር በቤጂንግ አካሂዳለች፡፡ 21 ኪሎ ሜትር በሚሸፍነው የግማሽ ማራቶን ውድድር ከ9 ሺህ በላይ ጀማሪ አትሌቶች እና 20 ከሚጠጉ የሮቦቲክስ ኩባንያዎች የተውጣጡ…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 5 ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ በ33ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ-ግብር አምስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ። ዛሬ ከሚደረጉ ጨዋታዎች መካከል ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ላይ አስቶንቪላ በሜዳው ቪላ ፓርክ ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር የሚያደርገው ጨዋታ ይጠበቃል። በ54…

በዓሉን ስናከብር የተቸገሩ ወገኖቻችንን በመርዳት ሊሆን ይገባል – ጉባኤው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓሉን ስናከብር የተቸገሩ ወገኖቻችንን በመርዳት እና በመጠየቅ ሊሆን ይገባል ሲል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አስገነዘበ። ጉባኤው የትንሣኤ በዓልን አስመልክቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳቹህ መልዕክት…

ስቅለት ፍቅር፣ ይቅር ባይነትና ትሕትና በተግባር የተገለጠበት ዕለት ነው – የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት አስተምህሮ ፍቅር፣ ይቅር ባይነትና ትሕትናን በተግባር የተገለጠበት ዕለት ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶች ገለፁ። የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ…