Fana: At a Speed of Life!

ህገ ወጥ የጦር መሳሪያዎችን በማዘዋወርና ይዞ መገኘት ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያዎችን በማዘዋወር እና ይዞ መገኘት ወንጀል የተጠረጠሩ ሶስት ግለሰቦች ላይ በፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ልዩ ልዩ ከባድ ወንጀል ችሎት ክስ ተመሰረተ። በፍትህ ሚኒስቴር የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ጉዳዮች…

ሰልፉ ህዝብ ሰላም እንደሚፈልግ ያሳየበት ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ዛሬ የተደረጉ ሰልፎች ህዝቡ ሰላም እንደሚፈልግ ያሳየበት ነው ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ ገለፁ፡፡ ርዕስ መስተዳደሩ በክልሉ የተካሄደውን ሰላማዊ ሰልፍ አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤ በክልሉ ሁሉም…

ኢትዮጵያ የዳያስፖራ ተሳትፎ ዘርፍ ልምዷን ለታንዛኒያ አካፈለች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዳያስፖራ ማሕበረሰብ ልማት እና ተሳትፎ ሥራ ያላትን ልምድ ለታንዛኒያ አካፈለች። 19 አባላት ያሉት የታንዛኒያ የፓርላማ አባላት፣ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች እና በኢትዮጵያ የታንዛኒያ ኤምባሲ ልዑክ በኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት የልምድ…

ህዝባዊ ሰልፉ የህዝቡ ጥያቄና የመንግስት ፍላጎት አንድ እንደሆነ አሳይቷል – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ በአማራ ክልለ የተካሄደው ህዝባዊ ሰልፍ የህዝቡ ጥያቄና የመንግስት ፍላጎት አንድ እንደሆነ አሳይቷል ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። መንግስት የጀመረውን ሠላምን የማጽናትና የዜጎችን ደህንነት…

ብሔራዊ ሙዝየም ላልተወሰነ ጊዜ ዝግ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዝየም ከጥገናና ሌሎች ሥራዎች ጋር በተያያዘ ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ ዝግ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የተቋሙን ምድረ ግቢ ማስዋብን ጨምሮ የሙዝየሙን ሕንጻ የመጠገንና የዐውደ-ርዕይ የማሻሻያ ሥራዎች እየተሠሩ በመሆኑ ላልተወሰነ ጊዜ…

በአማራ ክልል ሁሉም አካባቢዎች “ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ሀሳብ የተካሄደው ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ የተላለፉ መልዕክቶች

👉 በደምበጫ በገርጨጭ፣ በላሊበላና በሌሎች አካባቢዎች ንፁሃንን የጨፈጨፉ ፅንፈኛ ሀይሎች ለህግ ይቅረቡልን! 👉 ክልላችንን የሰላምና የልማት ማዕከል ለማድረግ ሁላችንም ለሰላም ዘብ እንቆማለን! 👉 መንግስት ህግ በማስከበር የንፁሃን ሰዎችን ገዳዮች ለህግ ያቅርብልን! 👉 መንግስት ለሰላም…

ኢጋድ በቀጣናው ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር በትብብር እንደሚሰራ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 ዓ.ም (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣናው ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር በትብብር እንደሚሰራ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) አስታውቋል፡፡ የኢጋድ ዋና ጸሃፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ከኢጋድ አባል ሀገራት የሃይማኖት…

በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር መከላከል ልምድ ለመለዋወጥ የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ፖሊስ ከጣሊያን ደኀንነት ሚኒስቴር ጋር በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር መከላከል፣ በፎረንሲክ ምርመራ እና በኮስት ጋርድ ፖሊስ የልምድ ልውውጥ ለማድረግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂዷል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል…

በምስራቅ ወለጋና ሰሜን ሸዋ ዞኖች የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎች ወደ ካምፕ እየገቡ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ እና ሰሜን ሸዋ ዞኖች የሰላም ጥሪውን የተቀበሉ ታጣቂዎች ወደ ካምፕ እየገቡ መሆናቸው ተገለጸ። በዞኖቹ የመንግስትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ የኦነግ ታጣቂዎች ወደ ተዘጋጀላቸው ካምፕ መግባታቸውን እንደቀጠሉ የክልሉ…

በአፋር ክልል የቀድሞ ታጣቂዎች ወደ ተሃድሶ ስልጠና መግባት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል የቀድሞ ታጣቂዎችን ወደ ተሃድሶ ስልጠና ማዕከል የማስገባት ስራ በይፋ መጀመሩን የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታወቀ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፣ የሀገር መከላከያ ሠራዊት ጄኔራል መኮንኖች እና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት…