Fana: At a Speed of Life!

በዓሉን በመረዳዳት እና ማዕድ በማጋራት ማክበር ከሃይማኖቱ ተከታዮች እንደሚጠበቅ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ነገ የሚከበረውን የትንሳኤ በዓል አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ በመልዕክቱም፤ የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ በክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በታላቅ ድምቀት…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ትንሳኤን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የትንሳኤን በዓል ምክንያት በማድረግ ከሙሉ ፍቅርና ብርሃን ይሁን የሕጻናት መርጃ ተቋም ለተውጣጡ ከ100 በላይ ሕጻናት ማዕድ አጋሩ፡፡ በተጨማሪም ቀዳማዊት እመቤቷ ባስገነቡት የዘውዲቱ መሸሻ የሕጻናት ማሳደጊያ…

ርዕሳነ መሥተዳድሮች የትንሳዔ በዓልን አብሮነትን በማጽናት ማሳለፍ እንደሚገባ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ክልሎች ነገ ለሚከበረው የትንሳዔ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ከትንሳዔው ፈተናን በጽናት መሻገር፤ ጨለማን ወደ ብርሃን…

በጾሙ ወራት የነበሩ መልካም ተግባራትን ማጠናከርና የተቸገሩ ወገኖችን መደገፍ ይገባል- ምክር ቤቱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ በመልዕክቱም፤ በጾሙ ወራት የነበሩ መልካም ተግባራትን በማጠናከር የኢትዮጵያን ሠላም በሚያፀኑና አብሮነትን የሚያጠናክሩ ተግባራትን…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት ለትንሳኤ በዓል ያስተላለፈው የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሐነ ትንሳኤው በሰላም አደረሳችሁ! የትንሳኤ በዓል እየሱስ ክርስቶስ የሰው ልጅ በዘር ከአዳም የወረሰውን የሐጥያት እዳ ለመሰረዝ ሞትን ድል አድርጎ የተነሳበት በዓል እንደሆነ በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ በጽኑ ይታመናል፡፡ ትንሣኤ ውድቀትን፣…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለትንሳዔ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለትንሳዔ በዓል እንኳን አደረሳችሁ ሲሉ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ። ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ እንኳን ለክርስቶስ ትንሳዔ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ይህ ቅዱስ…

በዓሉን ስናከብር ፍቅር፣ አንድነት፣ ሰላምና እርቅን በማጉላት መሆን አለበት – ርዕሳነ መስተዳድሮች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትንሳዔ በዓልን ስናከብር ፍቅር፣ አንድነት፣ ሰላምና እርቅን በማጉላት መሆን አለበት ሲሉ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች አመለከቱ። የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ባስተላለፉት መልዕክት፤ የሀገራችን ፖለቲካ፣ ኢኮኖሚና ማህበራዊ…

በዓሉን ስናከብር የታረዙትን እያለበስን፤ የተራቡትን እያበላን፤ የተጠሙትን እያጠጣን ሊሆን ይገባል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓሉን ስናከብር የታረዙትን እያለበስን፤ የተራቡትን እያበላን፤ የተጠሙትን እያጠጣን ሊሆን ይገባል ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ…

የኢትዮጵያ ትንሣኤ በኢትዮጵያ ማንሠራራት ተጀምሯል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ትንሣኤ በኢትዮጵያ ማንሠራራት ተጀምሯል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለትንሳኤ በዓል እንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም፤…

የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለትንሣኤ በዓል ያስተላለፉት የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት

‹‹ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችን ለእየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን!!! የትንሳኤ በዓል እየሱስ ክርስቶስ በደሙ የሰው ልጆችን ከሃጢያት ለማንጻት ራሱን አሳልፎ በመሰጠት ወደር የማይገኝለት ፍቅሩን በመስቀል ላይ ገልፆ በሞቱ ለሰዉ ልጆች ሁሉ…