በዓሉን በመረዳዳት እና ማዕድ በማጋራት ማክበር ከሃይማኖቱ ተከታዮች እንደሚጠበቅ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ነገ የሚከበረውን የትንሳኤ በዓል አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፏል፡፡
በመልዕክቱም፤ የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ በክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በታላቅ ድምቀት…