የሀገር ውስጥ ዜና 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማካሄድ የዝግጅት ሥራዎች ተጀመሩ ዮሐንስ ደርበው Jun 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማካሄድ የዝግጅት ሥራዎችን ጀምሬያለሁ አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኃይሉ የቀጣዩን ሀገራዊ ምርጫ ዝግጅትና ተያያዥ ጉዳዮች አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡…
ቢዝነስ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድቦች ኃይል ለማመንጨት የሚያስችላቸውን በቂ ውኃ ይዘዋል ዮሐንስ ደርበው Jun 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሁሉም የኃይል ማመንጫ ግድቦች በበጀት ዓመቱ የታቀደውን ኃይል ማመንጨት የሚያስችላቸውን በቂ የውኃ መጠን ይዘዋል አለ፡፡ የተቋሙ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስኪያጅ ፍስሐ ጌታቸው ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት፤…
ቢዝነስ በኦሮሚያ ክልል የኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም 61 በመቶ ደረሰ Melaku Gedif Jun 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ወደ ውጪ ከተላኩ ምርቶች 837 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል አለ የክልሉ የኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ አሕመድ ኢድሪስ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ ያለውን የኢንቨስትመንት አገልግሎት አሰጣጥ ምቹና…
ቢዝነስ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሻርጃህ ከተማ በረራ ጀመረ ዮሐንስ ደርበው Jun 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ሻርጃህ ከተማ በረራ ጀምሯል። ዛሬ ማምሻውን የበረራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአየር መንገዱ ተከናውኗል። በመርሐ ግብሩ ላይ እንደተገለጸው፤ አየር መንገዱ ወደ ሻርጃህ ከተማ በሳምንት…
ስፓርት ኦስማን ዴምቤሌ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመረጠ ዮሐንስ ደርበው Jun 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈረንሳዊው የፒኤስጂ የፊት መስመር ተጫዋች ኦስማን ዴምቤሌ የ2024/25 አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመርጧል፡፡ የ28 ዓመቱ ዴምቤሌ በውድድር ዓመቱ ባደረጋቸው 15 የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታዎች፤ 8 ጎል አስቆጥሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና የነገዋ ኢትዮጵያችን በአስተማማኝ መሠረት ላይ እንድትቆም ወሳኝ በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮቿ ላይ እየመከረች ነው ዮሐንስ ደርበው Jun 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የነገዋ ኢትዮጵያችን በአስተማማኝ መሠረት ላይ እንድትቆም ወሳኝ በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮቿ ላይ እየመከረች ነው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልገሎቱ ባወጣው መግለጫ፤ ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን የጋራ ዘርፈ ብዙ እና ውስብስብ የሆኑ…
ስፓርት ማንቼስተር ዩናይትድ ማቲውስ ኩንሀን አስፈረመ ዮሐንስ ደርበው Jun 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ብራዚላዊውን የፊት መስመር ተጫዋች ማቲውስ ኩንሀን ከወልቭስ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ የ26 ዓመቱ ማቲውስ ኩንሀ በማንቼስተር ዩናይትድ ቤት በፈረንጆቹ እስከ 2030 የሚያቆውን ውል ፈርሟል፡፡ ከአምሥት ዓመት ውሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያውያን የጋራ ዐሻራ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ በደለል እንዳይሞላ … ዮሐንስ ደርበው Jun 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በደለል እንዳይሞላ በተቀናጀ አግባብ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ እና የተፋሰስ ልማት ሥራ እየተከናወነ ነው አለ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ፡፡ በቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማትና አጠቃቀም ዳይሬክተር ፈቃዱ ደሳለኝ…
የሀገር ውስጥ ዜና የትግራይ ክልልን ተደራሽ ማድረግ የቀጣይ ሥራችን ነው- መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ዮሐንስ ደርበው Jun 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ከሀገራዊ ምክክር አጀንዳ ማሰባሰብ ጋር በተያያዘ በቀጣይ የትግራይ ክልልን ተደራሽ ለማድረግ እንሠራለን አሉ፡፡ ምክክሩ አካታች እንደመሆኑ መጠን የትግራይ ክልልን ሳንይዝ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌደራል ተቋማት እና ማኅበራት አጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የነቃ ተሳትፎ ተመዝግቦበታል ዮሐንስ ደርበው Jun 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሂሩት ገብረሥላሴ የፌደራል ተቋማት እና ማኅበራት አጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የነቃ ተሳትፎ ተመዝግቦበታል አሉ። ዛሬን ጨምሮ ላለፉት ሦስት ቀናት በአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ላይ የነበሩት…