Fana: At a Speed of Life!

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ለተመዘገበው የኢኮኖሚ እድገት ተገቢውን ሚና ተወጥቷል – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)በኢትዮጵያ ለተመዘገበው የኢኮኖሚ እድገት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፉ የአስቻይነት ሚናውን በሚገባ ተወጥቷል ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ ገለጹ። ዓለሙ ስሜ (ዶር) እና የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በተገኙበት…

ኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ የሥርዓተ-ምግብ ፍኖተ-ካርታ አዘጋጅታ እየተገበረች እንደምትገኝ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) “ዘላቂ እና ህዝብን ማዕከል ያደረገ አረንጓዴ ሽግግር” በሚል ጭብጥ እየተካሄደ ባለው 2025 ፒ4ጂ ቬይትናም ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ ልምዷን አካፍላለች። በጉባኤው ከአረንጓዴ አብዮት ጋር የተጣጣመ ዘላቂ የሥርዓተ-ምግብ ሽግግር ላይ ያተኮረ…

በኦሮሚያ ክልል የከተሞች የኮሪደር ልማት የዜጎችን ፍትሃዊ የልማት ተጠቃሚነት እያሳደገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል እየተከናወነ የሚገኘው የከተሞች የኮሪደር ልማት ፍትሃዊ ልማት ለዜጎች እንዲደርስ እድል መፍጠሩን የክልሉ ከተማ ልማትና ቤቶች ቢሮ ገለጸ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ብርሃኑ በቀለ እንደገለጹት÷ በክልሉ በሚገኙ 732 ከተሞች…

ህብረተሰቡ በሀሰተኛ የብር ኖት እንዳይታለል ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ህብረተሰቡ በሀሰተኛ የብር ኖት እንዳይታለል በግብይት ወቅት ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳሰበ። የአዲስ አበባ ፖሊስ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት፤ በበዓል ወቅቶች የሚፈጸሙ…

ቻይና ለኢትዮጵያ በማኅበራዊ ዘርች የምታደርገውን ድጋፍ እንደምታስቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር በማኅበራዊ ዘርፍ ያላትን ትብብር አጠናክራ እንደምታስቀጥል አስታወቀች፡፡ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ከሆኑት ቸን ሃይ እና ልዑካቸው ጋር በማኅበራዊ ጥበቃና…

ኢትዮጵያ በሦስት ዘርፎች የተካሄዱትን የአፍሪካ ብየዳ ባለሙያዎች ውድድሮች አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በ3ኛው የአፍሪካ ብየዳ ፌዴሬሽን ዓመታዊ ጉባዔና ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ላይ በተዘጋጀው የብየዳ ባለሙያዎች ውድድር በሦስት ዘርፎች አሸናፊ ሆነች፡፡ በሥራና ክኅሎት ሚኒስቴርና በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት…

አንድነትን ሊሸረሽሩ የሚችሉ የግጭት መንዔዎችን መፍታት እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላም ሚኒስቴር የበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ፤ ተቋማዊ የሪፎርምና የማስፈፀም አቅምን ከማሳደግ፣ ዘላቂ ሰላም ከመገንባት፣ ገዥ ትርክትን ከማስረፅ፣ ግጭትን አስቀድሞ…

የቀድሞው ፕሬዚዳንት መንግሥቱ ኃይለ ማርያም አውሮፕላን ተጠግኖ ዳግም ለአገልግሎት በቃ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአገልግሎት ውጪ የነበረውን የኢትዮጵያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት መንግሥቱ ኃይለ ማርያም አውሮፕላን ተጠግኖ ዳግም ጥቅም ላይ ማዋል መቻሉ ተገለፀ። አውሮፕላኑን ከተጣለበት ጥሻ አንስቶ በማደስ ከ37 ዓመታት በኋላ የበረራ አገልግሎት እንዲሠጥ ማድረግ…

የኢትዮጵያ ኮሪያ ዘማቾችን ገድል ለትውልድ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኮሪያ ዘማቾች መታሰቢያ ሐውልት፣ ሙዚየምእንዲሁም አዳራሽ የእድሳት ሥራ ተጠናቅቆ ዛሬ ተመርቋል። በዚሁ ወቅትም የኢትዮጵያ ኮሪያ ዘማቾች አኩሪ ገድል ክብሩ ተጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍ የዘማቾች ሐውልት ታሪኩን በሚመጥን መልኩ እድሳት…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በትብብር በሚሠሩበት ሁኔታ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በትብብር በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ላይ በመምከር መግባባት ላይ ደረሱ፡፡ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ከፍተኛ አመራሮች ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽንን ጎብኝተዋል፡፡ ከጉብኝቱ በኋላም ከፋና ሚዲያ…