Fana: At a Speed of Life!

የመገጭ ግድብ ሥራ ፕሮጀክት ከነበረበት የአፈፃፀም ችግር መውጣት ጀምሯል – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) የመገጭ ግድብ ሥራ ፕሮጀክት መንግስት በሰጠው ልዩ ትኩረት ከነበረበት የአፈፃፀም ችግር መውጣት ጀምሯል አሉ። የፕሮጀክቱ አሁናዊ አፈፃፀም አብርሃም በላይ (ዶ/ር) በተገኙበት…

የኢትዮጵያን ባህል እና ጥበብ የሚያስተዋውቅ የከያኒያን ቡድን ወደ ተለያዩ ሀገራት ይጓዛል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር የኢትዮጵያን ባህል እና ጥበብ የሚያስተዋውቅ የከያኒያን ቡድን ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት ይጓዛል አለ። ከፋና ፖድካስት ጋር ቆይታ ያደረጉት የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ ነብዩ ባዬ (ረ/ፕ) እንደገለጹት፤…

ቤተክርስቲያኗ በመዲናዋ ለሚከናወኑ የልማት ሥራዎች የምታደርገውን ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ከተማ እየተከናወኑ ለሚገኙ የልማት ሥራዎች የምታደርገውን ሁሉን አቀፍ ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች አሉ ብፁዓን አባቶች፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ብፁዓን አባቶች…

አንድ ዕቅድ፣ አንድ ሪፖርት ለተቀናጀ የዓባይ ተፋሰስ በሚል መሪ ሃሳብ የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አንድ ዕቅድ፣ አንድ ሪፖርት ለተቀናጀ የአባይ ተፋሰስ የሲቪክ ማህበራት ሚና በሚል መሪ ሃሳብ በዓባይ ተፋሰስ ላይ የሚመክር የውይይት መድረክ ተካሂዷል። የውይይት መድረኩ በኢትዮጵያውያን፣ በትውልደ ኢትዮጵያውያንና በኢትዮጵያ ወዳጆች ርብርብ…

ዓለም የደረሰበትን የላቀ የአንሜሽንና ፊልም ሥራ በስፋት መጠቀም ይገባል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ዓለም የደረሰበትን የላቀ የአንሜሽንና ፊልም ሥራ በማስፋፋት ዘመናዊ የፊልም አሠራር ሂደትን ማጠናከር ይገባል አለ፡፡ ‘ኢማጂንግ አኒሜሽን ሚዲያ’ የስልጠና ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር የተካሄደ ሲሆን፤ ፕሮጀክቱን…

ኢስትቫን ኮቫክስ የነገ ምሽቱን የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የፍፃሜ ጨዋታ ይመራሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አሊያንዝ አሬና ስታዲየም ነገ ምሽት የሚደረገውን የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የፍፃሜ ጨዋታ ሮማኒያዊው ዳኛ ኢስትቫን ኮቫክስ በመሀል ዳኝነት ይመሩታል፡፡ የመሀል ዳኛው ኢስትቫን ኮቫክስ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ፣ ዩሮፓ ሊግ እና ኮንፈረንስ ሊግ…

ሪያል ማድሪድ አሌክሳንደር አርኖልድን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የስፔኑ ኃያል ክለብ ሪያል ማድሪድ ትሬንት አሌክሳንደር አርኖልድን ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ አሌክሳንደር አርኖልድ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከልጅነት ክለቡ ሊቨርፑል ለመልቀቅ መወሰኑን ከሣምንታት በፊት ማሳወቁ ይታወሳል፡፡ በወቅቱም፤ ራሱን…

ሁሉንም አካባቢ ያማከለ ትምህርት በፍትሐዊነት ተደራሽ ማድረግ ይገባል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ እና የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በጋምቤላ ከተማ ሁለት ሞዴል የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታን አስጀምረዋል። በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እንዳሉት፤…

የካንሰር በሽታዎችን ለመከላከልና ለማከም የአቅም ማጎልበት ሥራ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር የተለያዩ የካንሰር በሽታዎችን ለመከላከልና ለማከም የሚያስችሉ የአቅም ማጎልበት ሥራዎችን ከባለድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ እየሠራ ነው፡፡ በሚኒስቴሩ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችና የአእምሮ ጤና መከላከልና መቆጣጠር ዴስክ ኃላፊ ዶክተር…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 2ኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2ኛ ዙር ክልላዊ የፖሊዮ በሽታ መከላከያ ክትባት ማስጀመሪያ በወላይታ ዞን ጠበላ ከተማ አስተዳደር እየተካሄደ ይገኛል። እድሜያቸው ከአምስት አመት በታች ለሆኑ ህፃናት ከግንቦት 22 እስከ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ቤት ለቤት የተቀናጀ…