Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሃኖይ እየተገነባ ያለውን የስማርት ሲቲ ፕሮጀክት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሃኖይ እየተገነባ የሚገኘውን ትልቅ የዘመነ ከተማ (የስማርት ሲቲ) ፕሮጀክት ጎብኝተዋል። ይህም ለኢትዮጵያ የከተማ ልማት ሥራ የሚሆን ተሞክሮ የመቅሰም ተግባር አካል መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት…

የተፈጥሮ ጸጋዎችን ይበልጥ በማስተዋወቅ የዘርፉን ተጠቃሚነት ማሳደግ ይገባል- ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተፈጥሮ ጸጋዎችን ይበልጥ በማስተዋወቅ የማክሮ ኢኮኖሚ ትሩፋት ተጠቃሚነትን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ፣ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) እንዲሁም…

በመዲናዋ በትንሳኤ በዓል የምርት አቅርቦት አስተማማኝ እንዲሆን ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለትንሳኤ በዓል አስፈላጊ የሆኑ ምርቶች አቅርቦት አስተማማኝ እንዲሆን ዝግጅት መደረጉን የአስተዳደሩ ንግድ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሀላፊ ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ በሰጡት መግለጫ÷ ማህበረሰቡ ያለምንም የአቅርቦት ችግር…

ለሀገራዊ ዕድገቱ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጸጥታና ደኅንነት ሥራን በማስፈን ሀገራዊ የኢኮኖሚ ዕድገት እንዲመዘገብ በማድረግ ሂደት የፌደራል ፖሊስ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተመላከተ፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በተገኙበት የበጀት ዓመቱ የተቋሙ የዘጠኝ ወር…

የባህልና ስፖርት ሴክተር የወል ትርክትን ለመገንባት የጎላ ሚና እንዳለው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህልና ስፖርት ሴክተር ማኅበረሰብንና የወል ትርክትን ለመገንባት የጎላ ሚና አለው ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለምፀሐይ ጳውሎስ ገለፁ፡፡ "ትጋት ለስኬት መሰረት ነው" በሚል መሪ ሐሳብ የባህልና ስፖርት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቬይትናም ፕሬዚዳንትና ከብሔራዊ ም/ ቤቱ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቬይትናም ፕሬዚዳንት ጄነራል ሉዎንግ ኩዎንግ እና ከብሔራዊ ምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት ትራን ታንህ ማን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቬይትናም ሶሻሊስት ሪፐብሊክ የሚያደርጉት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት…

ከተረጂነት የተላቀቀ ማህበረሰብ ለመፍጠር ሁሉም በሃላፊነት መንፈስ ሊሰራ ይገባል- ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተረጂነት የተላቀቀ ማህበረሰብ ለመፍጠር እና ጊዜው የሚጠይቀውን የለውጥ ርምጃ ዕውን ለማድረግ ሁሉም በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ አስገነዘቡ፡፡ በ2017 በጀት ዓመት የ9 ወራት አፈጻጸም ዙሪያ ወ/ሮ…

ከወርቅ ማዕድን ከ2 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 9 ወራት ከወርቅ ማዕድን ከ2 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ መገኘቱን የማዕድን ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮችና እና ሠራተኞች ባለፉት 9 ወራት በተመዘገቡ ሀገራዊ አፈጻጸሞች ዙሪያ ውይይት…

የብዝኀ ሕይወት ጥፋትንና የምድር መራቆትን በመዋጋት ተፈጥሮን ለመጠበቅ ርምጃዎች ሊወሰዱ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብዝኀ ሕይወት ጥፋትን እና የምድር መራቆትን በመዋጋት ተፈጥሮን ለመጠበቅ አፋጣኝ ርምጃዎች ሊወሰዱ ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤…

“በአማራ ክልል የሚገኝ ታጣቂ ቡድን ለምክክር ኮሚሽኑ አጀንዳውን አስገብቷል”- መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የሚገኝ ታጣቂ ቡድን ባሳለፍነው ሣምንት አጀንዳውን ለምክክር ኮሚሽኑ አስገብቷል ሲሉ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ገለጹ፡፡ “አጀንዳውን ለኮሚሽኑ ያስገባው ቡድን ማን ነው?” ተብሎ ከፋና ሚዲያ…