Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ 11 ሆቴሎች የባለ አምስት ኮከብ ደረጃ አገኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስቴር ባካሄደው የደረጃ ምደባ ስድስት አዲስ ሆቴሎችን ጨምሮ 40 ሆቴሎች በኮከብ ደረጃ ውስጥ ገብተዋል። ቀደም ሲል በኮከብ ደረጃ ውስጥ የነበሩ 15 ሆቴሎች ደግሞ በተለያዩ ምክንያቶች ኮከባቸው ተወስዷል። የኮከብ ደረጃ…

በኦሮሚያ ክልል የቱሪዝም ሃብትን ወደ ኢኮኖሚያዊ አቅም የመቀየር ጥረት …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ያለውን እምቅ የቱሪዝም ሃብት ወደ ኢኮኖሚያዊ አቅም ለመቀየር እየሰራሁ ነው አለ የክልሉ ቱሪዝም ኮሚሽን፡፡ የኮሚሽኑ የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ ዳይሬክተር አሸናፊ ሃብቴ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ አዳዲስ የቱሪስት መዳረሻዎችን የማስፋፋት…

በማይናማር በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 700 ዜጎች ተመልሰዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በማይናማር በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 700 ዜጎች እስካሁን ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል አለ። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ እንደገለጹት÷በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ እስካሁን ድረስ…

የሰመር ካምፕ ሰልጣኞች ችግር ፈቺ ፈጠራዎችን መስራት ችለዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚና በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢንሳ) የሰመር ካምፕ ስልጠና የወሰዱ አዳጊዎች ችግር ፈቺ ፈጠራዎችን መስራት ችለዋል። ሰልጣኞቹ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤ ባገኙት ስልጠና የሳይበር ምንተፋን…

በማድሪድ ትልቅ የቤት ሥራ የሚጠብቀው ዣቢ አሎንሶ….

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዣቢ አሎንሶ በሪያል ማድሪድ፣ በሊቨርፑል እንዲሁም ባየርን ሙኒክ ቤት በተጫዋችነት ዘመኑ ብቃቱን ያስመሰከረ ስኬታማ የመሐል ሜዳ ተጫዋች ነበር፡፡ ከፈረንጆቹ 2009 እስከ 2014 ድረስም በሪያል ማድሪድ ቤት በተጫዋችነት አሳልፏል፡፡…

በአማራ ክልል የጎብኚዎችን ቆይታ ለማራዘም …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የጎብኚዎችን የቆይታ ጊዜ ለማራዘም የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት ተከናውነዋል። የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዓባይ መንግሥቴ እንደገለጹት፤ አሁን ያለው የጎብኚዎች የቆይታ ጊዜ በአማካይ 2 ነጥብ 5 ቀን ነው።…

ከከርሠ ምድር እስከ ህዋ አሥፈላጊ መረጃዎችን በመተንተን የተሠሩ ሥራዎች መሠረት ጥለዋል -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ስፔስ ሣይንስና ጂኦ ስፓሻል ኢንስቲትዩት ከተቋቋመ ጥቂት ዓመታት ቢሆንም ከከርሠምድር እስከ ህዋ ለልማት አሥፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን በመለየት እና በመተንተን ያከናወናቸው ሥራዎች በዘርፉ መሠረት የጣለ ሆኗል…

ባሕርዳር ከተማ በአርባ ምንጭ ከተማ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ32ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ባሕርዳር ከተማ በአርባ ምንጭ ከተማ 2 ለ 0 ተሸነንፏል፡፡ 12 ሠዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ፤ የአርባ ምንጭን ግቦች አሕመድ ሁሴን በፍጹም ቅጣት ምት እና…

በሕክምና ባለሙያዎች የተነሱ ሐሳቦችን እንፈታለን- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሕክምና ባለሙያዎች የተነሱ ሐሳቦችን በመውሰድ ለቀጣይ ተግባራት በግብዓትነት በመጠቀም መሻሻል የሚገቧቸውን ጥያቄዎች ይፈታሉ አሉ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር “የላቀ የጤና አገልግሎት…

ኤሌክትሮኒክ የምክረ ሐሳብ መስጫ የዜጎችን ተሳትፎ ያሳድጋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ኤሌክትሮኒክ የሕዝብ ምክረ ሐሳብ መስጫና መቀበያ ሥርዓት በረቂቅ ሕጎች የዝግጅት ሂደት የዜጎችን ተሳትፎ በማሳደግ ግልፅና ጠንካራ ሕጎችን ለማውጣት ያስችላል አሉ፡፡ ሕብረተሰቡ እና ባለድርሻ…