Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ አቅጣጫን በመከተል ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት እያስመዘገበች ነው – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ አቅጣጫን በመከተል ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት እያስመዘገበች ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ሚዛን አማን…

የአልጄሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአልጄሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሕመድ አታፍ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል። ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ እና ሌሎች የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮች…

በመዲናዋ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ አበረታች ሥራዎች ተከናውነዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ በሁሉም ዘርፍ የተሰሩ ሥራዎች አበረታች መሆናቸውን የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ገለጹ። በፍፁም አሰፋ(ዶ/ር) እና የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) የተመራ…

የቱርክሜኒስታን ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እዲያፈሱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር ከቱርክሜኒስታን የንግድ ም/ቤትና ኢንዱስትሪ ፕሬዚዳንት መርገን ጉረዶቭ ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ጀማል የቱርክሜኒስታን ባለሃብቶች በለውጥ ጎዳና ላይ በምትገኘውና የአፍሪካ መግቢያ በር በሆነችው…

የኡጋንዳ መከላከያ ሠራዊት ምክትል አዛዥ የኢትዮጵያ አየር ኃይልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኡጋንዳ መከላከያ ሠራዊት ምክትል አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሳም ኦኪዲንግ እና ልዑካቸው የኢፌዴሪ አየር ኃይልን ወታደራዊ አቅሞች ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም የአየር ኃይልን ከባድ ጥገና ማዕከል፣ የአየር ኃይልን አካዳሚ የበረራ ትምህርት ቤት እና…

ከንቲባ አዳነች በገላን ጉራ ሳይት የ60 ሺሕ ቤቶችን ግንባታ ሒደት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በከተማዋ እየተገነቡ የሚገኙ መኖሪያ ቤቶችን ግንባታ ሒደት ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በአዲስ አበባ ያለውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ…

በባሕር ዳር ቱሪዝምና ኢንቨስትመንትን የሚያጠናክሩ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በባሕርዳር ከተማ "ሰላም ለሁሉም፣ ሁሉም ለሰላም" በሚል መሪ ሃሳብ ውይይት ተካሄዷል። የከተማ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አቶ አስሜ ብርሌ በዚህ ወቅት እንደገለጹት÷በከተማው በተከናወነ የሰላም ማስክበር ስራ ሰላምን ማስፈን ተችሏል። አሁን…

የመስኖ ፕሮጀክቶች የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ እንደሚያግዙ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች በተለያዩ ክልሎች የልማት ሥራዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ከሲዳማ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ጋር በሀዋሳ ዙሪያ ወረዳ የተገነባውን ጋሎ አርጌሳ የመስኖ ፕሮጀክት የልማት…

አትሌት ንብረት መላክ የባንግሴን ግማሽ ማራቶን ውድድርን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አትሌት ንብረት መላክ በታይላንድ ቾን ቡሪ የተካሄደውን የባንግሴን ግማሽ ማራቶን ውድድር አሸንፏል፡፡ አትሌት ንብረት ርቀቱን 1 ሰዓት 2 ደቂቃ ከ32 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ነው ቀዳሚ መሆን የቻለው፡፡

ቮሎድሚር ዘለንስኪ ሩሲያ የኩርስክ ግዛትን ለመያዝ የሰሜን ኮሪያ ወታደሮችን አሰማርታለች አሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)ሩሲያ በኩርስክ ግዛት የዩክሬን ቦታዎችን ለመቆጣጠር የሰሜን ኮሪያ ወታደሮችን ማሰማራት ጀምራለች ሲሉ የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ተናገሩ። ሩሲያውያን እነዚህን ወታደሮች በጦራቸው ውስጥ በማካተት በኩርስክ ግዛት ውስጥ…