ኢትዮጵያ የብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ አቅጣጫን በመከተል ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት እያስመዘገበች ነው – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ አቅጣጫን በመከተል ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት እያስመዘገበች ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ሚዛን አማን…