Fana: At a Speed of Life!

የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሆኜ ለማገልገል በመሰየሜ ክብር ይሰማኛል – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ አምስተኛው ፕሬዚዳንት ሆኜ ለማገልገል በመሰየሜ ክብር ይሰማኛል ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ ገለጹ። ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የህዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች ይህችን ታላቅና ተወዳጅ…

የሳይበር ደኅንነት ወር ከጥቅምት 1 ቀን ጀምሮ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፉ የሳይበር ደኅንነት ወር ከመጪው ጥቅምት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለአንድ ወር እንደሚካሄድ ተገለጸ። ሀገር አቀፉ የሳይበር ደኅንነት ወር "የቁልፍ መሠረተ-ልማት ደኅንነት ለዲጂታል ሉዓላዊነት" በሚል መሪ ሃሳብ ከጥቅምት 1ቀን…

በእነ ቀሲስ በላይ መኮንን መዝገብ ላይ ለ4ኛ ጊዜ ቀጠሮ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በእነ ቀሲስ በላይ መኮንን መዝገብ ላይ በተሰሙ የምስክሮችን ቃል መርምሮ ብይን ለመስጠት ለአራተኛ ጊዜ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት…

ኮሚሽኑና የሐይማኖት ተቋማት በጋራ ለመሥራት ግብረ-ኃይል አዋቀሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እና የሐይማኖት ተቋማት በቀጣይ በጋራ በሚሠሯቸው ተግባራት ላይ ግብረ-ኃይል በማቋቋም በትብብር ለመስራት ተስማሙ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሐይማኖት ተቋማትን ሚና እና ተሳትፎ በሀገራዊ ምክክር…

የብሩህ ኢትዮጵያ የሴቶች የፈጠራ ሐሳብ ውድድር መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሩህ ኢትዮጵያ የሴቶች የፈጠራ ሐሳብ ውድድር በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ። “ማሰልጠን፣ መሸለም፣ ማብቃት” በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ የሚገኘውን ውድድር የሥራና ክኅሎት ሚኒስቴር እና ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በጋራ አዘጋጅተውታል፡፡…

ከ4 ሺህ በላይ ሐሰተኛ ዶላር ይዞ የተገኘው ተከሳሽ በጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ4 ሺህ በላይ ሐሰተኛ የአሜሪካ ዶላር ይዞ የተገኘው ተከሳሽ በዘጠኝ ዓመት ጽኑ እስራት መቀጣቱን ፍትሕ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ተከሳሽ ተስፋዬ ፀጋዬ ሕዳር 15 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 1 ሠዓት ገደማ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 ሰዓሊተ…

የኢትዮጵያና ቻይናን ግንኙነት በይበልጥ ማጎልበት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ቻይናን ዘርፈ ብዙ ግንኙነት በይበልጥ ማጎልበት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር ተደረገ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ከሆኑት ቼን ሃይ ጋር በሁለትዮሽ የጋራ ጉዳዮች ላይ…

የፍራፍሬ እና አትክልት ምርት በተለየ ሁኔታ አጥጋቢ ሆኗል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው የምርት ዘመን የፍራፍሬ እና አትክልት ምርት በተለየ ሁኔታ አጥጋቢ ሆኗል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በብዙ የሀገራችን ክፍል እንደሚታየው የደቡብ…

ስምንቱ የአዲስ አበባ የሁለተኛው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ስራ ፕሮጀክቶች

1. ካሳንቺስ- እስጢፋኖስ-መስቀል አደባባይ- ሜክሲኮ- ቸርችል-አራት ኪሎ ኮሪደር እና መልሶ ማልማት ስራ (የኮሪደሩ ርዝመት 40.4 ኪ/ሜ) 2. ጫካ ፕሮጀክት (ሳውዝ ጌት)- መገናኛ- ሃያ ሁለት- መስቀል አደባባይ ኮሪደር (የኮሪደሩ ርዝመት 7.1 ኪ.ሜ) 3. ሲኤምሲ- ሰሚት- ጎሮ- ቦሌ…

በመዲናዋ የሁለተኛው ምዕራፍ  የኮሪደር ልማት ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሁለተኛው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ስራ መጀመሩን የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ፡፡ ከንቲባ አዳነች የሁለተኛው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ስራን አስመልክተው ለመገናኛ ብዙኃን ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል። የኮሪደርና…