ዓለምአቀፋዊ ዜና ዓለም አቀፍ የሠራተኞች ቀን በዛሬው ዕለት ተከብሮ ዋለ Adimasu Aragawu May 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ የሠራተኞች ቀን በዓለም ለ136ኛ በኢትዮጵያ ለ50ኛ ጊዜ በዛሬው ዕለት በተለያዩ ኹነቶች ተከብሮ ውሏል፡፡ ዕለቱ “በአምራች ኢንዱስትሪዎችና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ምቹ የሥራ ሁኔታ ለማህበራዊ ፍትህ” በሚል መሪ ሐሳብ መከበሩን…
ስፓርት የሻምፒየንስ ሊጉ የሳምንቱ ምርጥ 11 Adimasu Aragawu May 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳምንቱ አጋማሽ በተከናወኑ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታዎች ፒኤስጂ አርሰናልን 1 ለ 0 ሲያሸንፍ፥ ባርሴሎና ከኢንተር ሚላን 3 ለ 3 አቻ ተለያይተዋል፡፡ በሁለቱ ጨዋታዎች ድንቅ የነበሩ 11 ተጫዋቾች በአውሮፓ…
የሀገር ውስጥ ዜና የ5 ሚሊየን ኮደርስ ስልጠና ዜጎች ከተለያዩ ሀገራት የርቀት ሥራ የሚያገኙበትን እድል እየፈጠረ ነው Adimasu Aragawu May 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአምስት ሚሊየን ኮደርስ ስልጠና ኢትዮጵያዊያን በተለያዩ የዓለም ሀገራት የርቀት ስራ የሚያገኙበትን ዕድል እየፈጠረ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር የሥራ ስምሪት ስምምነት መፈራረሟን…
የሀገር ውስጥ ዜና በሲዳማ ክልል ምርት አቋርጠው የነበሩ 64 ኢንዱስትሪዎች ወደ ማምረት ተመለሱ Adimasu Aragawu May 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በሲዳማ ክልል ምርት አቋርጠው የነበሩ 64 ኢንዱስትሪዎች ወደ ማምረት እንዲመለሱ ማስቻሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። በንቅናቄው ኢንዱስትሪዎች የሚገጥሟቸው የመሰረተ ልማት፣ የፋይናንስ፣ የግብዓትና…
የሀገር ውስጥ ዜና ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በምዕራብ አርሲ ሞዴል የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ አስጀመሩ Hailemaryam Tegegn May 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን ነጌሌ አርሲ ከተማ የኡታ ዋዩ ሞዴል የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታን አስጀምረዋል፡፡ ከ500 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የሚከናወነው የትምህርት ቤቱ ግንባታ በ10…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት ሦስት ዓመታት ለሰብዓዊ ድጋፍ በሚል የገባ ስንዴ የለም – አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) Adimasu Aragawu May 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ሦስት ዓመታት በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ ድጋፍ በሚል የገባ የርዳታ ስንዴ አለመኖሩን ከአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) ገለጹ። የኮሚሽኑ ሥራ የአንድ መንግሥት ተቋም ብቻ ሳይሆን ሁሉም ተቋማት…
የሀገር ውስጥ ዜና በኮምቦልቻ ከተማ በ736 ሚሊየን ብር ወጭ የተገነቡ ሁለት ፋብሪካዎች ስራ ጀመሩ Hailemaryam Tegegn May 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ኮምቦልቻ ከተማ በ736 ሚሊየን ብር ወጭ የተገነቡ ሁለት ፋብሪካዎች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። ከ650 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የተደረገበት የሀድያ ዱቄትና የተቀናጀ አግሮ ፕሮሰሲንግ የብስኩት ፋብሪካ በቀን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፋር ክልል አስር ፋብሪካዎች በቅርቡ ስራ ይጀምራሉ – አቶ አወል አርባ Hailemaryam Tegegn May 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አካል የሆኑ አስር ፋብሪካዎች በአፋር ክልል በቅርቡ ተመርቀው ስራ እንደሚጀምሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ በአፋር ክልል ከለውጡ ወዲህ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴውን ወደ ላቀ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ Adimasu Aragawu May 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 44ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች እንደሚከተለው ቀርቧል፡- 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው ከጣሊያን ሪፐብሊክ መንግሥት…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአንጎላ ፕሬዚዳንት የተላከላቸውን መልዕክት ተቀበሉ Hailemaryam Tegegn May 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአንጎላ ፕሬዚዳንት ጁአዎ ማኑኤል ጎንካሌቭ ሎሬንቾ የተላከላቸውን መልዕክት ተቀብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መረጃ፥ ዛሬ ጠዋት ከፕሬዚዳንት ጁአዎ ማኑኤል…