Fana: At a Speed of Life!

የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው- ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ጥራት እና ተደራሽነትን ይበልጥ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ፡፡ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ትምህርት ሚኒስቴር ከሚያስገነባቸው ሞዴል 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ውስጥ አንዱ የሆነውን አጋ…

ሀገር በቀል ቴክኖሎጂን ለሀገር ብልጽግና ለማዋል ዘርፉን መደገፍ ይገባል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል ቴክኖሎጂን ለሀገር ብልጽግና ለማዋል ዘርፉን በትኩረት መደገፍ ይገባል ሲሉ የሲዳማ ከልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት÷የኢንዱስትሪ ሽግግርን በማፋጠን ከውጪ በምንዛሪ የሚገቡ ቴክኖሎጂዎችን በሀገር…

ኢትዮጵያ የዓለም ሥራ ድርጅት አኅጉራዊ ጉባዔን ታስተናግዳለች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከግንቦት 11 እስከ 15 ቀን 2017 ድረስ 20ኛው የዓለም ሥራ ድርጅት አኅጉራዊ ጉባዔ በኢትዮጵያ እንደሚካሄድ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሯ ጉባዔውን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፤ በየሁለት ዓመቱ…

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍን ለማሳደግ በመተባበር መስራት ይገባል – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኮኖሚው ደም ስር የሆነውን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍን ለማሳደግ በመተባበር መስራት ይገባል ሲሉ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ። የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የዘጠኝ ወራት አፈፃፀም…

በድሬዳዋ የደንጊ በሽታን ለመከላከል የቅድመ መከላከል ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የበልግ ዝናብን ተከትሎ የሚከሰተውን የደንጊ በሽታ ለመከላከል የቅድመ መከላከል ዝግጅት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ክትትልና ቁጥጥር ቡድን መሪ አቶ ዳንኤል ተሾመ…

የኢትዮጵያ የሥጋ ምርት በዓለም አቀፍ ገበያ ተመራጭ እንዲሆን ለማስቻል እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የሥጋ ምርት ቻይናን ጨምሮ በዓለም ዓቀፍ ገበያ ተመራጭ እንዲሆን ለማስቻል ከቻይና ጋር በትብብር የሚሰራው ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል። በደቡብ ደቡብ ትብብር በተለያዩ ዘርፎች ትብብራቸውን ያሳደጉት ኢትዮጵያ እና ቻይና…

የቱሪዝም ዘርፍን በማጠናከር የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ይሰራል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል ለቱሪዝም ዘርፍ የተሰጠውን ትኩረት በማጠናከር የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። ሐረር ከተማ የዓለም የቱሪዝም ከተሞች አባል መሆኗን በማስመልከት የማብሰሪያ መርሐ ግብር…

ኢትዮጵያ በክህሎት ልማት ሁለተኛውን የዓርበኝነት ምዕራፍ ጀምራለች – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በክህሎት ልማት ሁለተኛውን የዓርበኝነት ምዕራፍ መጀመሯን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። ኢትዮ ክህሎት 4ኛው ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር "ብሩህ አዕምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ሃሳብ ከሚያዝያ 27…

በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ከ7 ሺህ 900 በላይ ት/ቤቶች ተገነቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ከ7 ሺህ 900 በላይ ትምህርት ቤቶች ግንባታ መጠናቀቁን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሚኒስቴሩ የትምህርት ፕሮግራሞችና ጥራት ማሻሻያ ሃላፊ ዳዊት አዘነ እንዳሉት÷በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሚገኙ 50 ሺህ ትምህርት…

ለዘላቂ ሰላም ሕዝብን ባለቤት ማድረግ ይገባል- ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰላምን ለማጽናትና ዘላቂ ለማድረግ የሐይማኖት ተቋማት እና ሕዝቡን ባለቤት ማድረግ እንደሚገባ ምሁራን አስገነዘቡ፡፡ የሐይማኖት ተቋማት ሀገራዊ መግባባትን በመፍጠር በሕዝቦች መካከል ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን ለማጽናት የጎላ ሚና እንዳላቸው ምሁራኑ…