Fana: At a Speed of Life!

የሶማሌ ክልል ሕዝብ ሰላሙን የሚያውክ ኃይል አይፈልግም- አቶ አብዱልቃድር ረሺድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ሕዝብ ወደ ጫካ ተመልሶ ሰላሙን የሚያውክ ኃይል አይፈልግም ሲሉ የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አብዱልቃድር ረሺድ ገለፁ። የክልሉ ሕዝብ ለዘመናት ያነሳቸው የነበሩት የልማትና የሰላም ጥያቄዎች ባለፉት የለውጥ ዓመታት መመለሳቸውን…

ኢ.ቢ.ኤስ ቴሌቪዥን በብርቱካን ተመስገን ዙሪያ ላስተላለፈው ዶክመንተሪ ይቅርታ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢ.ቢ.ኤስ ቴሌቪዥን በብርቱካን ተመስገን ዙሪያ ላስተላለፈው ዶክመንተሪ ይቅርታ ጠይቋል፡፡ የኢቢኤስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አማን ፍስሐፅዮን ጉዳዩን አስመልክተው መገለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም በድርጅቱ ውስጥ እና በውጭ የተቀናጀ ሃይል…

የሎጂስቲክስ አገልግሎት ቀልጣፋና ዘመኑን የዋጀ እንዲሆን እየተሰራ ነው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ 100 ወጣት ሴቶችን በሎጂስቲክስ ዘርፍ ማሰማራት የሚያስችል ሥልጠና ተጀምሯል፡፡ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷ ሎጂስቲክስ የሀገር ኢኮኖሚ የደም…

በለጠ ሞላ (ዶ/ር) በሕዝቦች መካከል መጠራጠርን ለመፍጠር የሚጥሩትን መከላካል እንደሚገባ አስገነዘቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋራ በሆነች ሀገር በሕዝቦች መካከል መጠራጠርን ለመፍጠር የሚሹ አካላትን መከላካል እንደሚገባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ ሚኒስትሩ ሰሞኑን በኢቢኤስ ቴሌቪዥን በቀረበችው ብርቱካን ተመስገን ዙሪያ በሰጡት…

አቶ አረጋ ከበደ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 19፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥተዋል። በዚህ መሠረት ዶ/ር እሸቱ የሱፍ የክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ፣ ኮሚሸነር ዘላለም መንግስቴ የፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር እንዲሁም አቶ አስቻለ አላምሬ የሚሊሻ ጽህፈት…

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 8 ወራት 125 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ ባለፉት ስምንት ወራት 125 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የኦሮሚያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ምክትል ኃላፊ ረመዳን ዋሪዮ ገለጹ፡፡ በበጀት ዓመቱ ከገቢ ግብር 205 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ እየተሠራ መሆኑን የጠቆሙት አቶ ረመዳን፤…

ለተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ተግባር ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በዝቋላ፣ ደሃና እና ሌሎች ወረዳዎች ለተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ተግባር ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ…

ዚምባቡዌ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የረጅም ጊዜ ወዳጅነት ለማጠናከር ቁርጠኛ ናት – የዚምባቡዌ ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 19፣2017(ኤፍ ኤም ሲ)፦ ዚምባቡዌ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ወዳጅነት ለማጠናከር እንደምትሰራ ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ ገለጹ። በዚምባቡዌ የኢትዮጵያ አምባሳደር ራሽድ ሙሐመድ በሃራሬ የፕሬዚዳንቱ የአዲስ ዓመት መልዕክት ላይ ተገኝተዋል። በዚሁ ወቅት ከዚምባቡዌው…

አምባሳደር ደሊል ከድር የሹመት ደብዳቤያቸውን ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ አፍሪካ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ደሊል ከድር ለደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ የሹመት ደብዳቤያቸውን አቅርበዋል። አምባሳደሩ በወቅቱ፤ በኢትዮጵያ እና በደቡብ አፍሪካ መካከል ያለውን…

የሴቶችን ጥቃት ለፖለቲካ አጀንዳ ማስፈጸሚያ መጠቀም ከሰብዓዊነት ያፈነገጠ ተግባር ነው – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሴቶችን ጥቃት ለፖለቲካ አጀንዳ ማስፈጸሚያ መጠቀም ከሰብዓዊነት ያፈነገጠ ተግባር መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ሰሞኑን ብርቱካን ተመስገን ተብላ በምትጠራ…