አየር ኃይሉ በበርካታ ጀግኖች መስዋዕትነት የፀና ታላቅ ተቋም ነው -ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል በበርካታ ጀግኖች መስዋዕትነት የፀና ታላቅ ተቋም ነው ሲሉ የአየር ኃይሉ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡
"የተከበረች ሀገር የማይደፈር አየር ኃይል" በሚል መሪ ሃሳብ የሚከበረውን 89ኛው የኢፌዴሪ አየር…