Fana: At a Speed of Life!

የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ኢትዮጵያ የአፍሪካን ችግር በአፍሪካ መፍታት ይገባል የሚለውን ጽኑ አቋሟን በተግባር የገለጠ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ኢትዮጵያ የአፍሪካን ችግር በአፍሪካ መፍታት ይገባል የሚለውን ጽኑ አቋሟን በተግባር የገለጠ መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። የአፍሪካ አህጉራዊ የሰላም ኮንፈረንስ "የበለፀገችና ሰላማዊ አፍሪካን…

ጾታዊ ጥቃት ፈጻሚዎች ላይ አስተማሪ ቅጣት እንዲሰጥ የሚያስችል ሕግ ለማውጣት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጾታዊ ጥቃት ፈጻሚዎች ላይ አስተማሪ ቅጣት እንዲሰጥ የሚያስችል ሕግ ለማውጣት የግብዓት ማሰባሰብ ሥራ እየተሰራ መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ ፆታን መሠረት ያደረገ ጥቃት መከላከልና ምላሽ ከፍተኛ ባለሙያ አቶ…

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ለቻይናውያን ባለሀብቶች ዋነኛ መዳረሻ ሆነዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ለቻይናውያን ባለሀብቶች ዋነኛ የኢንቨስትመንት መዳረሻ መሆናቸውን በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር የኢኮኖሚ እና ንግድ ጉዳዮች አማካሪ ያንግ ይሃንግ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና…

ብልጽግና ፓርቲ የህዝብ ጥያቄዎችን መመለስ የሚያስችል መጠነ ሰፊ ስራዎች ሰርቷል- ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ባለፉት 5 ዓመታት መሠረታዊ የሆኑ የህዝብ ጥያቄዎችን መመለስ የሚያስችል መጠነ ሰፊ ስራዎችን ሰርቷል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ በክልል ደረጃ የብልጽግና ፓርቲ…

በሉቱኒያ በደረሰ የጀት መከሰከስ አደጋ የሰው ሕይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሉቱኒያ በደረሰ የጀት መከሰከስ አደጋ የአንድ ሰው ሕይዎት ሲያልፍ በሦስት ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱ ተሰምቷል፡፡ ቦይንግ 737-400 የጭነት ጀት ከጀርመኗ ሌፕዚሽ ከተማ ተነስቶ ሉቲኒያ ቪልኒየስ አውሮፕላን ማረፊያ ለማረፍ እየተቃረበ በነበረበት…

ዓለም አቀፍ የፀረ ጾታዊ ጥቃት ቀን በድሬዳዋ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የፀረ ጾታዊ ጥቃት ቀን "የሴቷ ጥቃት የኔም ነው፤ ዝም አልልም" በሚል መሪ ሃሳብ በድሬዳዋ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ በመር ሐግብሩ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፣ የፌደሬሽን ምክር ቤት ም/አፈ-ጉባዔ ዛሐራ…

ተመድ ኢትዮጵያ ለቀጣናው ሰላም የምታደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ኢትዮጵያ ለቀጣናው ብሎም ለዓለም ሰላም የምታደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ የተመድ ረዳት ዋና ጸሀፊ እና በኢትዮጵያ የሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ ራሚዝ አላክባሮቭ ዶ/ር ገለጹ። የአፍሪካ አህጉራዊ የሰላም…

ሂዝቦላህ በሚሳኤሎችና ድሮኖች በመታገዝ እስራኤል ላይ ጥቃት ፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሂዝቦላህ በመቶዎች በሚቆጠሩ ሚሳኤሎችና ድሮኖች በመታገዝ እስራኤል ላይ ጥቃት መፈጸሙን የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በእስራኤል እና በሊባኖሱ ታጣቂ ቡድን ሂዝቦህ መካከል እየተደረገ ያለው ጦርነት ተባብሶ መቀጠሉ ተመላክቷል፡፡…

የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በነቀምቴ ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በነቀምቴ ከተማ እየተከበረ ይገኛል፡፡ "የሀሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልፅግና" በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ ባለው የምስረታ በዓል ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ…

በየዕለቱ ከ800 የሚልቁ ተማሪዎችን የሚመግቡት መምህርት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) መምህርት ቢርቂሳ ጀማል ላለፉት አራት ዓመታት ያለማቋረጥ ከ800 በላይ ተማሪዎችን በግላቸው በቀን አንድ ጊዜ እየመገቡ ይገኛሉ፡፡ መምህርቷ በኦሮሚያ ክልል ጅማ ከተማ በሚገኘው ጅሬን ቁጥር ሁለት 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመምህርነት ሙያ በማገልገል…