Fana: At a Speed of Life!

በቀደሙት የመሬት ሳተላይቶች የታዩ ውስንነቶችን የምትቀርፈው ‘ETRSS-2’ የመሬት ምልከታ ሳተላይት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቀጣዩ ዓመት ወደ ህዋ ለማምጠቅ በውጥን የያዘቻት 'ETRSS-2' የመሬት ምልከታ ሳተላይት በቀደሙት የመሬት ሳተላይቶች የታዩ ውስንነቶችን እንደምትቀርፍ የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ገለፀ፡፡ የመሬት ምልከታ ሳተላይቶች፤…

የረመዳን ወር የ27ኛው ሌሊት የተርሃዊ ሶላት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ አንዋር መስጅድ የረመዷን ወር የ27ኛው ሌሊት የተርሃዊ ሰላት ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው፡፡ ጾሙ በተጀመረ በ27ኛው ሌሊት የሚደረገውን ይህ የተርሃዊ ሰላት ሥነ-ሥርዓት፤ ሕዝበ ሙስሊሙ በጉጉት የሚጠብቀው ነው። በዚህ ሌሊት…

የተሠሩ መሠረተ ልማቶች ተጠቃሚነታችንን አረጋግጠዋል- የሶማሌ ክልል ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከለውጡ ወዲህ በክልሉ የተሠሩ መሠረተ ልማቶች የሕዝቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጣቸውን ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ያነጋገራቸው የሶማሌ ክልል ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ በክልሉ በርካታ መሠረተ ልማቶች እየተከናወኑ መሆኑን የጠቆሙት ነዋሪዎቹ፤ ይህም ከዓመታት በፊት…

ፕሬዚዳንት ታዬ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን በኢትዮጵያ የባንግላዲሽ አምባሳደር አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን በኢትዮጵያ የባንግላዲሽ አምባሳደር ሲክደር ቦዲሩዝማንን አሰናበቱ። አምባሳደሩ በኢትዮጵያ በነበራቸው ቆይታ እጅግ ደስተኛ እንደነበሩ ጠቅሰው፤ ኢትዮጵያ ታሪካዊና ቀደምት ሀገር መሆኗን…

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ የደጋፊዎች ድምጽ አሸናፊ ሆነች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰሞኑን በተካሄደው የዓለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና በ1 ሺህ 500 ሜትር ርቅት የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤቷ አትሌት ጉዳፍ ጸጋይ የደጋፊዎች ድምጽ አሸናፊ ሆናለች፡፡ የዓለም አትሌቲክስ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጹ ባጋራው መረጃ፤ ከደጋፊዎች ባሰባሰበው ድምጽ…

በክልሉ አንጻራዊ ሰላም ሰፍኗል- አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ ከክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አመራሮች ጋር በሰላምና ፀጥታ ላይ ያደረጉት ምክክር የቀጣይ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቀቀ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በመድረኩ ማጠቃለያ እንደገለፁት፤ ኢተገማች በሆነው…

በ17 ነጥብ 3 ሚሊየን ዶላር የሚከናወን የመካከለኛ መስመር ግንባታ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደብረብርሃን፣ ሱሉልታ እና ቢሾፍቱ ከተሞች የመካከለኛ መስመር የመልሶ ግንባታና ማሻሻያ ፕሮጀክት ግንባታ ስምምነት ተፈረመ፡፡ እነዚህ ከተሞች በቀጣይ ለመገንባት በዕቅድ የተያዙ የ10 ከተሞች የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ማሻሻያና አቅም ማሳደግ…

ሴክተሮቹ በሁሉም መስኮች መሻሻሎችን እያሳዩ ነው- እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀላባ ቁሊቶ ክላስተር ማዕከል የክልል መሥሪያ ቤቶች አፈጻጸም የሚገኝበት ደረጃ መለየትን ታሳቢ ያደረገ መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰውን (ዶ/ር) ጨምሮ የፍትሕ እና…

ኢትዮጵያ እና ኬንያ በጉምሩክ ጉዳዮች ላይ በጋራ በሚሠሩበት ሁኔታ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እና በኬንያ መካከል የአንድ አለቅ የድንበር ጣቢያዎችን ለማስፋፋት የሚያስችል ውይይት ተካሄደ፡፡ በውይይቱ ላይ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን እና የኬንያ ገቢዎች ባለስልጣን እንዲሁም የሀገራቱ ባለድርሻ ተቋማት የተሳተፉበት የአንድ አለቅ…

ኢትዮጵያ የከተማ ልማት ስኬታማ ተሞክሮዋን በዩኤን ሃቢታት ስብሰባ ላይ አካፈለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የከተማ ልማት ስኬታማ ተሞክሮዋን በናይሮቢ እየተካሄደ በሚገኘው የዩኤን ሃቢታት የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ ስብሰባ ላይ አካፈለች፡፡ በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ዴዔታ ፈንታ ደጀን የተመራ ልዑክ በስብሰባው ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡…