Fana: At a Speed of Life!

በሰላሌ የተፈጸመው አሰቃቂ ድርጊት አንዱ ብሔር በሌላኛው እንዲነሳሳ ለማድረግ ነው – ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ሰላሌ-ደራ የተፈጸመው አሰቃቂ ድርጊት አንዱ ብሔር በሌላኛው ላይ ተነሳስቶ እልቂትና ብጥብጥ እንዲፈጠር ለማድረግ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

አፍሪካውያን ከኢንተርኔት ውጪ በመሆን ከዲጂታል ኢኮኖሚ እድሎች እንዳይገለሉ መረባረብ አለባቸው – ተመድ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካውያን ከኢንተርኔት ውጪ በመሆን ከዲጂታል ኢኮኖሚው ግዙፍ እድሎች እንዳይገለሉ መረባረብ እንዳለባቸው በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ክላቨር ጋቴቴ ጥሪ አቀረቡ፡፡ 13ኛው የአፍሪካ የኢንተርኔት አስተዳደር…

ኢትዮ ቴሌኮም የኤሌክትሪክ መኪኖችና የባለሦስት እግር ተሽከርካሪ ዕጣ አወጣ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የሁለት ቢ.ዋይ.ዲ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪኖችንና አንድ ባለ 3 እግር ተሽከርካሪን ዕጣ ለባለእድለኞች አውጥቷል፡፡ ኩባንያው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መረጃ በመጀመሪያው ዙር ዕጣ ለወጣላቸው ሁለት የባለ 3 እግር…

ለክላስተር ግብርና የተሰጠው ትኩረት ከፍተኛ እመርታ እያሳየ ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለክላስተር ግብርና የተሰጠው ትኩረት ከፍተኛ እመርታ እያሳየ ይገኛል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ በሰላም ተምሳሌቷና ጎተራዋ ሙሉ በሆነችው ደጀን…

ሩሲያ በዩክሬን ላይ የአህጉር አቋራጭ ሚሳዔል ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬን ላይ የአህጉር አቋራጭ ሚሳዔል ጥቃት መፈጸሟን ኪዬቭ አስታውቃለች፡፡ ጥቃቱ ዩክሬን በአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ይሁንታ በአሜሪካ ሰራሽ ሚሳኤሎች በሩሲያ ላይ ለፈጸመችው ጥቃት የአጸፋ ምላሽ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የአህጉር አቋራጭ…

የኦሮሚያ ክልል አሸባሪና ጽንፈኛ ቡድኖች በንጹሀን ላይ የሚፈጽሙትን ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት አወገዘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስት አሸባሪና ጽንፈኛ ቡድኖች በንጹሀን ዜጎች ላይ የሚፈጽሙትን ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት አወገዘ። የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ አቶ ሀይሉ አዱኛ በክልሉ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ትኩረት በማድረግ በሰጡት መግለጫ÷ በክልሉ ሰሜን ሸዋ…

በጋምቤላ ክልል የመንገድ ፕሮጀክቶች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ ተቋራጮች ሃላፊነታቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የተቋረጡ እና የተጓተቱ የመንገድ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ተጠናቀው ለህዝብ አገልግሎት እንዲውሉ ተቋራጮች የበኩላቸውን ሃላፊነት እንዲወጡ ተጠየቀ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድን ጨምሮ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች በፈረንጆች…

አይሲሲ በጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ ላይ የእስር ማዘዣ ቆረጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ ወንጀለኞች ፍርድ ቤት (አይሲሲ) በእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ እና በቀድሞ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ዮአቭ ጋላንት ላይ የእስር ማዘዣ ቆረጠ። ከእስራኤል ባለስልጣናት በተጨማሪ እስራኤል ባለፈው ሃምሌ ወር በጋዛ…

አውስትራሊያ ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ማህበራዊ ሚዲያዎችን እንዳይጠቀሙ አገደች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አውስትራሊያ ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ማህበራዊ ሚዲያዎችን እንዳይጠቀሙ የሚያግደውን ህግ በፓርላማ አፅድቃለች፡፡ በውሳኔው መሰረትም በሀገሪቱ እድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች የቲክቶክ፣ ስናፕ ቻት፣ ፌስቡክ፣ ሬዲት፣ ትዊተር…

የተማሪዎችን ውጤትለማሻሻል የትምህርት ማህበረሰቡ የበኩሉን ሊወጣ ይገባል – አቶ አሻድሊ ሃሰን

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተማሪዎችን ውጤትና ሥነምግባር ለማሻሻል በሚደረገው ጥረት የትምህርት ማህበረሰቡ የበኩሉን ሚና ሊወጣ ይገባል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን ገለጹ። አቶ አሻድሊ የተማሪዎችን ውጤትና ሥነ-ምግባር ማሻሻል…