በሰላሌ የተፈጸመው አሰቃቂ ድርጊት አንዱ ብሔር በሌላኛው እንዲነሳሳ ለማድረግ ነው – ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ሰላሌ-ደራ የተፈጸመው አሰቃቂ ድርጊት አንዱ ብሔር በሌላኛው ላይ ተነሳስቶ እልቂትና ብጥብጥ እንዲፈጠር ለማድረግ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…