Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዑጋንዳውን ኤስ ሲ ቪላ በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የካፍ ሻምፒየንስ ሊግ የቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታውን በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ከዑጋንዳው ክለብ ኤስ ሲ ቪላ ጋር ያደረገው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወንዶች እግር ኳስ ቡድን አንድ አቻ አጠናቅቋል። ጎሎቹን ሱሌይማን ሀሚድ በ64ኛው ደቂቃ ለንድ…

ብሔራዊ ኩራት የሆነውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ እያንዳንዱ ዜጋ እንደ ዐይኑ ብሌን ሊጠብቀው እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ ኩራት የሆነውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ እያንዳንዱ ዜጋ እንደ ዐይኑ ብሌን ሊጠብቀው እንደሚገባ የተቋሙ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ ሃና አጥናፉ አስገነዘቡ፡፡ ከሰሞኑ ባጋጠመው ጭጋጋማ የአየር ሁኔታ የመንገደኞችን ደኅንነት ለመጠበቅ በረራዎች…

በፕሪሚየር ሊጉ ብራይተን ማንቼስተር ዩናይትድን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ሣምንት ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድን በሜዳው ያስተናገደው ብራይተን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡ የብራይተንን ጎሎች ዳኒ ዌልቤክ በ32ኛው እና ፔድሮ በ95ኛው ደቂቃ ከመረብ ሲያሳርፉ÷ የቀያይ ሰይጣኖቹን ብቸኛ ጎል አማድ…

ቻይና 3 ሺህ 200 ኪሎ ግራም የሚሸከም ሰው አልባ አውሮፕላን የበረራ ሙከራ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና 3 ነጥብ 2 ቶን (3 ሺህ 200 ኪሎ ግራም) ጭነት መሸከም የሚችል ሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን) የተሳካ የበረራ ሙከራ በማድረግ አዲስ ክብረ ወሰን ማስመዝገቧን አስታወቀች፡፡ “ኤስ ኤ 750 ዩ” የሚል ስያሜ የተሰጠው ሰው አልባ…

ከባድ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ ተከሳሾች እስከ 70 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ቦታዎች ከባድ የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ ተከሳሾች በተደራራቢ የክስ መዝገብ እስከ 70 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት ተቀጡ። ሳሙኤል ኃይሉ እና ሳቢር ከድር የተባሉ ተከሳሾች በተለያየ ጊዜ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ…

ለአርባምንጭ ሁለገብ ስታዲየም ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአርባምንጭ ሁለገብ ስታዲየም ግንባታ የመሠረት ድንጋይ በዛሬው ዕለት ተቀምጧል፡፡ የመሠረት ድንጋዩን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ እና የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አባይነህ…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ተጠባቂ ጨዋታዎች ዛሬ ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ሰባት ጨዋታዎች ይደረጋሉ። ማንቸስተር ዩናይትድ ወደ አሜክስ ስታዲየም አቅንቶ ቀን 8፡30 ብራይተንን የሚገጥምበት ጨዋታ የዕለቱ ቀዳሚ መርሐ ግብር ነው። ምሽት 1፡30 በቪላ ፓርክ…

ሕንድ በጤናው ዘርፍ የምታደርገውን ድጋፍ እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በኢትዮጵያ የሕንድ አምባሳደር አኒል ኩማር ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ሀገራቱ በተለያዩ የጤና ዘርፎች ዙሪያ በትብብር መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ ዶ/ር መቅደስ…

ክልሉ ሰላም የተረጋገጠበትና የልማት ማዕከል ሆኖ እንዲቀጥል በትኩረት ይሰራል – ወ/ሮ አለሚቱ ኡሙድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ሰላሙ የተረጋገጠበትና የልማት ማዕከል ሆኖ እንዲቀጥል መንግስት በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ ገለፁ። የጋምቤላ ክልልን እንዲያስተዳድሩ የተመረጡትን አዲሶቹን አመራሮች የሚደግፍ ሰልፍ ጋምቤላ ከተማን…

በጋምቤላ ክልል አዲሶቹን አመራሮች የሚደግፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል አዲሶቹን አመራሮች የሚደግፍ ሰልፍ በተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄደ ነው። የድጋፍ ሰልፉ በክልሉ ርዕሰ ከተማ ጋምቤላ፣ በአቦቦ፣ በኢታንግ ልዩ ወረዳ እና በሌሎች አካባቢዎች ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ የድጋፍ ሰልፉ ተሳታፊዎች…