በትምህርት ጥራት የታዩ ጉድለቶችን ለማስተካከል የመምህራን አቅም ማጎልበት ይገባል- እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትምህርት ጥራት የታዩ ጉድለቶችን ለማስተካከል የመምህራን አቅም ማጎልበት እንደሚገባ የማዕካለዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለፁ፡፡
የክልሉ የትምህርት፣ የጤና፣ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት፣ የሳይንስና…