Fana: At a Speed of Life!

“ኢትዮ- ግሪን ሞቢሊቲ 2024” ዐውደ ርዕይና ሲምፖዚየም ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) "ኢትዮ- ግሪን ሞቢሊቲ 2024" የተሰኘ ዓለም አቀፍ ዐውደ ርዕይና ሲምፖዚየም በአዲስ አበባ ሁዋንጃን የኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ ተከፈተ። የአረንጓዴ ትራንስፖርት ግንባታን ለማበረታታት እና የዘርፉ ተዋንያንን ለማነቃቃት ያለመውን ዐውደ ርዕይና…

አፋር ክልል ለኢንቨስተሮች አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በኢንቨስትመንት ዘርፍ ለሚሰማሩ ባለሀብቶች አስላጊው ድጋፍ እንደሚደረግ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ ገለፁ፡፡ አቶ አወል ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎች እና ባለሃብቶች ጋር በተወያዩበት ወቅት÷ ጥናቶችን መነሻ በማድረግ…

ወጣቶች በሀገራዊ ምክክር ሂደቶች ላይ መሳተፋቸው ለምን አስፈለገ?

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቶች በሀገራዊ ምክክር ሂደቶች ላይ በንቃት እንዲሳተፉ ይጠበቃል፡፡ ወጣቶች በሀገራዊ ምክክር ሂደቶች ላይ መሳተፋቸው በዋናነት ከታች የተዘረዘሩትን ዋና ዋና ጉዳዮች ለመመለስ ያግዛል፡፡ ወጣቶች በግጭቶችና አለመግባባቶች የበለጠ ተጎጅ…

የዓለም ባንክ ለጤናው ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ እንዲያጠናክር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ አዲስ ከተሾሙት የዓለም ባንክ ካንትሪ ዳይሬክተር ሚሪያም ሳሊም ጋር ባደረጉት ውይይት በቀጣይ በጤናው ዘርፍ በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ በትኩረት መክረዋል፡፡ ዶ/ር መቅደስ ዳባ÷ ኢትዮጵያ በኮቪድ…

መርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ በእሳት አደጋ ንብረታቸው ለወደመባቸው ወገኖች 20 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ ተከስቶ በነበረው የእሳት አደጋ ሱቅ የተቃጠለባቸው ነጋዴዎችን በጊዜያዊነት መልሶ ለማቋቋም የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ የአሥተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ድጋፉን ሲያስረክቡ ባደረጉት…

የጎንደር ከተማ አሥተዳደር በኤሌክትሪክ ኃይል የሚንቀሳቀሱ አውቶብሶችን ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር በኤሌክትሪክ ኃይል የሚንቀሳቀሱ የከተማ አውቶብሶችን ተረክቧል። የከተማ አውቶብሶቹ በበላይነህ ክንዴ ቢዝነስ ግሩፕ የተገጣጠሙ ሲሆን ፥126 ሚሊየን ብር ወጪ እንደተደረገባቸው እንዲሁም ነዳጅ እና ዘይት የማይጠቀሙ…

አምባሳደር ተሾመ ሹንዴ ከተመራጩ የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊላንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ሹንዴ በቅርቡ ከተመረጡት ከሶማሊላንድ አዲሱ ፕሬዚዳንት አብዱልራህማን ሞሃመድ አብዱላህ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሁለቱ ወገኖች በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር ማድረጋቸውን የዘገበው ሃንጉል ፕረስ…

ጊኒ ለአፍሪካ ሕብረት አጀንዳ 2063 ትግበራ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር እንደምትሰራ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጊኒ ለአፍሪካ ሕብረት አጀንዳ 2063 ትግበራ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር እንደምትሰራ የኢኳቶሪያል ጊኒ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ማሪ ክሩዝ ኤቩና አንደሜ አስታወቁ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኢኳቶሪያል ጊኒ ውጭ ጉዳይ…

የ59 ዓመቷ ካናዳዊት በ1 ስዓት ከ1ሺህ 500 በላይ ፑሻፖች በመስራት ክብረ-ወሰን ሰበረች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶናጄን ዊልዴ የተባለችው የ59 ዓመቷ ካናዳዊት በ1 ስዓት ከ1ሺህ 500 በላይ ፑሻፖች በመስራት የዓለም ክብረ ወሰን መስበሯ ተሰምቷል፡፡ ይህች ሴት በአንድ ስዓት ውስጥ 1ሺህ 575 ፑሻፖች የሰራች በዓለም የመጀመሪያዋ ሴት በመሆን በጊነስ ሪከርድስ…

የኢትዮጵያን ዘላቂ ሰላም በማረጋገጥ በላቅ ትጋት ማገልገላችንን እንቀጥላለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ዘላቂ ሰላምና ብልፅግና በማረጋገጥ በላቅ ትጋት ማገልገላችንን እንቀጥላለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባ አዳነች የብልጽግና ፓርቲ አምስተኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ 'የሀሳብ ልዕልና…