Fana: At a Speed of Life!

የዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና የኢትዮጵያ ልዑክ ወደ ፔሩ አቀና

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ ከነሐሴ 27 እስከ 31 ቀን በፔሩ ሊማ ለሚካሄደው የዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና የኢትዮጵያ ልዑክ ወደ ፔሩ አቅንቷል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ረዳት ኮሚሽነር አትሌት ደራርቱ ቱሉና የኢትዮጵያ…

በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 615 ነጥብ 7 ሚሊየን ችግኝ ተተክሏል- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ- ግብር 615 ነጥብ 7 ሚሊየን ችግኝ መተከሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ…

ለጋራ በጎ ዓላማ በጋራ ስንሰለፍ አቅደን የማናሳካው ተግባር የለም- ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለጋራ በጎ ዓላማ በጋራ ስንሰለፍ አቅደን የማናሳካው፣ ጀምረን የማንጨርሰው ተግባር የለም ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷በአንድ ጀንበር 600 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል…

ዛሬ ላይ የሰራነው ገድል ነገ በታሪክ ዘንድ ወርቃማ ካባ ያጎናፅፈናል-አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ላይ የሰራነው ገድል ነገ በታሪክ ዘንድ ወርቃማ ካባ ያጎናፅፈናል ሲሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ አቶ አደም በማህበራዊ ትስስር…

በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 615 ነጥብ 7 ሚሊየን ችግኝ ተተከለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በመላ ሀገሪቱ በተከናወነው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ- ግብር 615 ነጥብ 7 ሚሊየን ችግኝ መተከሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታውቀዋል፡፡ በዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር በአንድ ጀንበር 600 ሚሊየን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአሶሳ ከተማ የተገነባውን የዳቦ ፋብሪካ መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት አማካኝነት በአሶሳ ከተማ የተገነባውን የዳቦ ፋብሪካ መርቀው ከፈቱ፡፡ ጠቅላይ ሚኒሰትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳስታወቁት÷የዳቦ ፋብሪካው በቀን 300 ሺህ ዳቦ የማምረት…

በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ እስካሁን 594 ሚሊየን ችግኝ መተከሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ- ግብር እስካሁን ድረስ 594 ሚሊየን ችግኝ መተከሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። በአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሐ ግብር በሁሉም የኢትዮጵያ…

አንድነታችን አጽንተን በጋራ ችግኞችን በመትከል ኢትዮጵያን በልማት እንገነባለን-አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድነታችን አጽንተን በጋራ ችግኞችን በመትከል ኢትዮጵያን በልማት እንገነባለን ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ የአንድ ጀንበር አረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተለያዩ…

የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከተፈጥሮ ጋር እርቅ እንድናወርድ ያስቻለ ነው – አደፍርስ ወርቁ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር ከተፈጥሮ ጋር እርቅ እንድናወርድ ያስቻለ ነው ሲሉ የብሔራዊ አረንጓዴ አሻራ መርሐ -ግብር የቴክኒክ ኮሚቴ አስተባባሪ አደፍርስ ወርቁ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ አደፍርስ ወርቁ (ዶ/ር) በመላ ሀገሪቱ እየተካሄደ የሚገኘውን…

የአረንጓዴ ዐሻራ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ ሚና ማበርከቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ሂደት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል ሀገራዊ ጥሪ አካል የሆነ…