የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ያለውን ትብብር እንደሚያጠናክር ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ያለውን ትብብር እንደሚያጠናክር ገለጸ።
ባንኩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓል የእንኳን ደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፏል።
የባንኩ የስራ…