Fana: At a Speed of Life!

ግራንቪል ኢነርጂ በኢትዮጵያ ኢንቨስት ማድረግ እንደሚፈልግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ግራንቪል ኢነርጂ በኢትዮጵያ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ኃይል መሙያ ማዕከላት ግንባታና ባትሪ ምርት ላይ መሰማራት እንደሚፈልግ አስታውቋል፡፡ የትራንስፖርት አገልግሎትና ቁጥጥር ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ በርኦ ሃሰን ከግራንቪል ኢነርጂ ኤክስኪቲቭ…

የወልዲያ-ሮቢት መንገድ የሀሚድ ወንዝ የብረት ድልድይ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የወልዲያ - ሮቢት መንገድ የሀሚድ ወንዝ የብረት ድልድይ ጥገና ተጠናቅቆ ለትራፊክ አገልግሎት ክፍት መደረጉን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታውቋል። ድልድዩን በኮንክሪት ለመገንባት ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ሲሆን÷ሥራው በተያዘው ዓመት…

ላለፉት 3 ቀናት የተቋረጠውን የኢትዮ- ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ለማስጀመር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከመኢሶ እስከ ጅቡቲ ባጋጠመ የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጥ ላለፉት ሶስት ቀናት የተቋረጠውን የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ለማስጀመር እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል። የኢትዮ- ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር…

ኢትዮጵያ በዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና ናንጂንግ እየተካሄደ ባለው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች የ3000 ሜትር ፍጻሜ በአትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ አማካኝነት የወርቅ ሜዳሊያ አግኝታለች። ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት አትሌት ብርቄ ኃየሎም አምስተኛ ወጥታለች። ከቀኑ 8…

የኢትዮ- ቱርክ የጋራ የኢኮኖሚና ንግድ ትብብር ኮሚሽን የዝግጅት ስብሰባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 9ኛው የኢትዮ- ቱርክ የጋራ የኢኮኖሚ፣ ንግድና የቴክኒክ ትብብር ኮሚሽን የዝግጅት ስብሰባ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴዔታ ያስሚን ወሀብረቢ÷ስብሰባው ኢትዮጵያ ከቱርክ ጋር ያላትን የኢኮኖሚ ግንኙነት ለማጠናከር…

ውጊያን በመሳሪያ ቴክኖሎጂና በውሰን የሰው ኃይል የመጨረስ አቅም ተገንብቷል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አየር ኃይል፣ ሳይበርና ሜካናይዝድን በማዘመን ውጊያን በመሳሪያ ቴክኖሎጂ እና በውስን የሰው ኃይል የመጨረስ አቅም ተገንብቷል ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ። የሜካናይዝድ ዕዝ ያሰለጠናቸውን…

በቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በሰመራ ከተማ የተገነባው የዳቦ ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ያስገነባው የዳቦ ፋብሪካ ተመርቋል። የዳቦ ፋብሪካው ከዚህ ቀደም እንደተገነቡት የዳቦና ዱቄት ፋብሪካዎች ተመሳሳይ አቅም እንዳለው ተገልጿል። ፋብሪካው 420 ኩንታል ስንዴ በቀን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የአፋር ክልል የግብርና እና የኢንዱስትሪ አቅሞችን የሚያሳዩ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በአፋር የግብርና እና የኢንዱስትሪ አቅሞች የሚያሳዩ ቁልፍ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል። ጉብኝታቸው ከስድስት ወራት በፊት ምርት የጀመረውንና 15 ቶን በሰዓት…

ከኢትዮጵያ ጋር በትምህርት ዘርፍ ያለው ትብብር ተጠናክሮ ይቀጥላል – ፊንላንድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፊንላንድ ከኢትዮጵያ ጋር በትምህርት ዘርፍ ያላትን የተለያዩ ትብብሮች ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለፀች፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ፣ መካከለኛው ምስራቅ እና የላቲን አሜሪካ ጉዳዮች ኃላፊ…

50 በመቶ የሚሆነውን የኢትዮጵያን የወጪ ገቢ ጭነት በባቡር ለማጓጓዝ እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 50 በመቶ የሚሆነውን የኢትዮጵያን የወጪ ገቢ ጭነት በባቡር ለማጓጓዝ እየተሰራ እንደሚገኝ የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢትዮ-ጂቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር የማጓጓዝ አቅሙን በየዓመቱ በ14 ነጥብ 2 በመቶ እያሳደገ…